ፊታውራሪ ገብርየ ፋውንዴሽን/Ft. Gebrye Foundation
ይህ ገፅ የኢትዮጵያዊው አፄ ቴወድሮስ ቀኝ እጅ ፊታውራሪ ገብርየን ለመዘከር በኢትዮጵያ በስሙ ለሚሰሩ ፕሮጀክቶች መወያያ ገፅ ነው።
።
ሁሌም ለወገንህ ቀድመኽ የምትደርስ ስለሆንክ ከልብ እናመሰግናለን።
🙏🙏🙏 #የክተት #አዋጅ🙏🙏🙏
👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉
ለመላው ኢትዮጵያዊ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፊታውራሪ ገብርየ ወዳጆች እና አድናቂዎች በሙሉ።
========================
በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገራችን ኢትዮጵያ ትልቅ የማህበረሰብ እና የኢኮኖሚ ቀውስ እንዳለ ይታወቃል ይሄም ከግለሰብ እስከ ተቋማት የአስትሳሰብ መዛባት እንዲኖር የተሰራው እኩይ ስራ ችግሩ እንዲባባስ እና ስር እንዲሰድ ሆኖል። ታዲያ እስከመቼ? ይህ የእኔ የአንተ እና ያንች በዘመኑ ያለን ነገን ሳንጠብቅ ዛሬ የምንፍታው ችግር ነው ። #ጊዜው አሁን ነው።
እንዲህ አይነት ችግር ሲገጥም
የሀገገራችን ጅግኖች #ባለታሪኮች በማውሳት ከጥላቻ እና ከእርስ በርስ ንትርክ እና መወቃቀስ በመውጣት ለወድቀት እና ለእርስ በርስ ግጭት እና መወቃቀስ የሚጋብዙንን ወደ #መልካም #አጋጣሚ በመቀየር በየአካባቢያችን ያለውን ማህበረስብ በማንቃት እና ወቅቱን የሚመጥኑ #ማህበራዊ እና #ኢኮኖሚያው #ተቋማት #በማደራጅት እና ወደ #ተግባር በመግባት በአስተሳስብ፣ በአመለካከት፣ በኢኮኖሚ ጥገኛ ያልሆነ እራሱን የቻለ እና ባለው ፀጋ ሊለማ እና ምሳሌ ሊሆን የሚችል ማህበረሰብ #መፍጠር የወቅቱ ጥያቄ ነው።
እንዲህ አይነት ማህበራዊ እና ሀገራዊ ችግሮችን ለመፍታት #የፊታውራሪ #ገብርየ #ፋውንዴሽን በመላዉ ኢትዮጵያ ለመስራት ለአሁኑ ትውልድ የሀገር ባለውለታወችን ለመዘከር ህጋዊ ፈቃድ ወስዶ ወደ. ስራ ገብቷል። ሀውልቱ ይቆማል፣ ቤተ ማፀሐፍት የትምህርት እና የጤና ተቋማት ላይ ያተኩራል፣ አመለካከት አስተሳስብ ላይ ትኩረት በማድርግ የስራ እድል ፋጠራ ላይ ይሰማራል....... #ኢትዮጵያዊ #ጀግኖቹን #ይዘክራል።
በመሆኑም #ሀገር ወዳድ #ጅግና ወዳድ እና #አንድነት ወዳድ የሆናችሁ በሙሉ ፋውንዴሽኑን በሀሳብ፣በእውቀት በገንዘብ እና በማቴሪያል በመደገፍ ይህን #የክተት #አዋጁን እንዲቀላቀሉ ተጋብዘዋል።
ከራስ በላይ ለሀገር
የፊታውራሪ ገብርየ ፋውንዴሽን
ለሚያልፈው ጊዜ የማያልፍ ታሪክ እንስራ። ሁላችንም በገብርየ ፕሮጀክት ላይ አሻራችን እናሳርፍ። የገብርየ ፕሮጀክት በትምህርት፣በጤና፣ በባህል እና በታሪክ ግንባታ ላይ ያተኩራል።
ራዕያችን ሰፊ ነው። በጋራ እንችላለን። የምንችለውን እናበርክት።
🙏🙏🙏 #የክተት #አዋጅ🙏🙏🙏
👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉
ለመላው ኢትዮጵያዊ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፊታውራሪ ገብርየ ወዳጆች እና አድናቂዎች በሙሉ።
========================
በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገራችን ኢትዮጵያ ትልቅ የማህበረሰብ እና የኢኮኖሚ ቀውስ እንዳለ ይታወቃል ይሄም ከግለሰብ እስከ ተቋማት የአስትሳሰብ መዛባት እንዲኖር የተሰራው እኩይ ስራ ችግሩ እንዲባባስ እና ስር እንዲሰድ ሆኖል። ታዲያ እስከመቼ? ይህ የእኔ የአንተ እና ያንች በዘመኑ ያለን ነገን ሳንጠብቅ ዛሬ የምንፍታው ችግር ነው ። #ጊዜው አሁን ነው።
እንዲህ አይነት ችግር ሲገጥም
የሀገገራችን ጅግኖች #ባለታሪኮች በማውሳት ከጥላቻ እና ከእርስ በርስ ንትርክ እና መወቃቀስ በመውጣት ለወድቀት እና ለእርስ በርስ ግጭት እና መወቃቀስ የሚጋብዙንን ወደ #መልካም #አጋጣሚ በመቀየር በየአካባቢያችን ያለውን ማህበረስብ በማንቃት እና ወቅቱን የሚመጥኑ #ማህበራዊ እና #ኢኮኖሚያው #ተቋማት #በማደራጅት እና ወደ #ተግባር በመግባት በአስተሳስብ፣ በአመለካከት፣ በኢኮኖሚ ጥገኛ ያልሆነ እራሱን የቻለ እና ባለው ፀጋ ሊለማ እና ምሳሌ ሊሆን የሚችል ማህበረሰብ #መፍጠር የወቅቱ ጥያቄ ነው።
እንዲህ አይነት ማህበራዊ እና ሀገራዊ ችግሮችን ለመፍታት #የፊታውራሪ #ገብርየ #ፋውንዴሽን በመላዉ ኢትዮጵያ ለመስራት ለአሁኑ ትውልድ የሀገር ባለውለታወችን ለመዘከር ህጋዊ ፈቃድ ወስዶ ወደ. ስራ ገብቷል። ሀውልቱ ይቆማል፣ ቤተ ማፀሐፍት የትምህርት እና የጤና ተቋማት ላይ ያተኩራል፣ አመለካከት አስተሳስብ ላይ ትኩረት በማድርግ የስራ እድል ፋጠራ ላይ ይሰማራል....... #ኢትዮጵያዊ #ጀግኖቹን #ይዘክራል።
በመሆኑም #ሀገር ወዳድ #ጅግና ወዳድ እና #አንድነት ወዳድ የሆናችሁ በሙሉ ፋውንዴሽኑን በሀሳብ፣በእውቀት በገንዘብ እና በማቴሪያል በመደገፍ ይህን #የክተት #አዋጁን እንዲቀላቀሉ ተጋብዘዋል።
ከራስ በላይ ለሀገር
የፊታውራሪ ገብርየ ፋውንዴሽን
ለፊታውራሪ ገብርየ ሀውልት እና ፋውንዴሽን አሻራየን አሳርፋለሁ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ።
ጋን በጠጠር ይደገፋል የሚችሉትን ድጋፍ ያድርጉ 🙏🙏🙏
ለፊታውራሪ ገብርየ ሀውልት እና ፋውንዳሽን አሻራየን አሳርፋለሁ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ።
ጋን በጠጠር ይደገፋል የሚችሉትን ድጋፍ ያድርጉ 🙏🙏🙏
ለፊታውራሪ ገብርየ ሀውልት እና ፋውንዴሽን አሻራየን አሳርፋለሁ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ።
ጋን በጠጠር ይደገፋል የሚችሉትን ድጋፍ ያድርጉ 🙏🙏🙏
🙏🙏🙏የክተት #አዋጅ🙏🙏🙏
👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉
ለመላው ኢትዮጵያዊ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፊታውራሪ ገብርየ ወዳጆች እና አድናቂዎች በሙሉ።
========================
በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገራችን ኢትዮጵያ ትልቅ የማህበረሰብ እና የኢኮኖሚ ቀውስ እንዳለ ይታወቃል ይሄም ከግለሰብ እስከ ተቋማት የአስትሳሰብ መዛባት እንዲኖር የተሰራው እኩይ ስራ ችግሩ እንዲባባስ እና ስር እንዲሰድ ሆኖል። ታዲያ እስከመቼ? ይህ የእኔ የአንተ እና ያንች በዘመኑ ያለን ነገን ሳንጠብቅ ዛሬ የምንፍታው ችግር ነው ። #ጊዜው አሁን ነው።
እንዲህ አይነት ችግር ሲገጥም
የሀገገራችን ጅግኖች #ባለታሪኮች በማውሳት ከጥላቻ እና ከእርስ በርስ ንትርክ እና መወቃቀስ በመውጣት ለወድቀት እና ለእርስ በርስ ግጭት እና መወቃቀስ የሚጋብዙንን ወደ #መልካም #አጋጣሚ በመቀየር በየአካባቢያችን ያለውን ማህበረስብ በማንቃት እና ወቅቱን የሚመጥኑ #ማህበራዊ እና #ኢኮኖሚያው #ተቋማት #በማደራጅት እና ወደ #ተግባር በመግባት በአስተሳስብ፣ በአመለካከት፣ በኢኮኖሚ ጥገኛ ያልሆነ እራሱን የቻለ እና ባለው ፀጋ ሊለማ እና ምሳሌ ሊሆን የሚችል ማህበረሰብ #መፍጠር የወቅቱ ጥያቄ ነው።
እንዲህ አይነት ማህበራዊ እና ሀገራዊ ችግሮችን ለመፍታት #የፊታውራሪ #ገብርየ #ፋውንዴሽን በመላዉ ኢትዮጵያ ለመስራት ለአሁኑ ትውልድ የሀገር ባለውለታወችን ለመዘከር ህጋዊ ፈቃድ ወስዶ ወደ. ስራ ገብቷል። ሀውልቱ ይቆማል፣ ቤተ ማፀሐፍት የትምህርት እና የጤና ተቋማት ላይ ያተኩራል፣ አመለካከት አስተሳስብ ላይ ትኩረት በማድርግ የስራ እድል ፋጠራ ላይ ይሰማራል....... #ኢትዮጵያዊ #ጀግኖቹን #ይዘክራል።
በመሆኑም #ሀገር ወዳድ #ጅግና ወዳድ እና #አንድነት ወዳድ የሆናችሁ በሙሉ ፋውንዴሽኑን በሀሳብ፣በእውቀት በገንዘብ እና በማቴሪያል በመደገፍ ይህን #የክተት #አዋጁን እንዲቀላቀሉ ተጋብዘዋል።
ከራስ በላይ ለሀገር
የፊታውራሪ ገብርየ ፋውንዴሽን
የፊታውራሪ ገብርየን ሀውልት ለማቆም በየጊዜው ጥረት ተደርጎል ዘንድሮ እውን ይሆናል።
ለዚህም እነ ዶክተር ሰሎሞን አብርሃ ከጓደኞቻቸው ጋር በዚህ መልክ መክረው ነበር ሀሳባቸው ዛሬ ወደ መሬት እየወረደ ነው።
ዛሬም አስፈላጊውን ድጋፍ በባለቤትነት እያደረጉልን ነው። ሁላችንም በምንችለው እንረባረብ።
ፊታውራሪ ገብርየ ፋውንዴሽን ይህ ገፅ የኢትዮጵያዊው አፄ ቴወድሮስ ቀኝ እጅ ፊታውራሪ ገብርየን ለመዘከር በትውልድ ቦታው ለሚሰሩ ፕሮጀክቶች መወያያ ገፅ ነው። በዚህ ገፅ ምንም ዓይነት የፖለቲካ፣የኢኮናሚ እና የማ....
ከፊታውራሪ ገብርየ ፋውንዴሽን መስራቾች የተሰጠ የእንዃን ደስ አላችሁ መግለጫ
=========================
ተቋም በመፍጠር ተቋማዊ በሆነ አስራር ባለታሪኮቻችን በመዘከር ታሪክ እንስራ።
=========================
ኢትዮጵያዊው ፊታውራሪ ገብርየን የሚዘክር በሁሉም የኢትዮጵያ ክልል የሚሰራ የፊታውራሪ ገብርየ ፋውንዴሽን ከብዙ ውጣ ውርድ በኋላ ህጋዊ ሰውነት አግኝቷል እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ። የተመሰረተበት ዋና ዋና አላማወችም የሚከተሉት ናቸው፡፡
1ኛ. የፊታወራሪ ገብርየ እና የሌሎች የሀገር ባለውለታ ጀግኖችን ታሪካዊ ጀግንነት፤ ታማኝነት እና ሀገር ወዳድነት የሚዘክሩ ታሪካዊ ቅርሶችን መንከባከብ እና ሌሎች ተያያዠ ፕሮጀክቶችን በድርጅቱ እና በድጋፍ አድራጊወች እንዲተገበሩ ማድረግ፤የፊታወራሪ ገብርየን ሀውልት በትውልድ ቦታው ማቆም እና በሁሉም ዘርፍ የተፈጠሩ የሀገሪቱን ጀግኖች በየዓመቱ እወቅና /Award/ መስጠት የሚገኘውን ገቢ ለበጎ ስራ አገልግሎት ማዋል፡፡
2ኛ. በኢትዮዽያ አንድነት እና እድግት ትልቅ አስተሳሰብ የፈጠሩ ጀግኖቻችን ታሪክ በመዘክር እና በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፍ በጎ ተግባራን በመስራት የፊታወራሪ ገብርየ ሀገራዊ በጎ አስተሳሰብ እና በጎ ተግባሩ ከትወልድ ትወልድ በማስተላለፍ ዘመን ተሻጋሪ እና ዘመኑ የሚፈልገውን የፊታውራሪነት ስራ የሚሰራ ድርጅት እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡
3ኛ. በጤናው ዘርፍ ጥራት እና ተደራሽ የሆነ አገልግሎት እንዲሰጥ ማህበረሰባዊ ድረሻወን እንዲወጣ ማድረግ፡፡
4ኛ. በትምህርት ዘርፍ ጥራት እና ተደራሽ የሆነ አገልግሎት እንዲሰጥ ፣ ተማሪውች በትምህርታቸው ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማህበረሰባዊ ድረሻወን እንዲወጣ ማድረግ፡፡
5ኛ. በሰው ሰራሽ አደጋ ተጎጅዎች የደረሰባቸውን ሰብአዊ ጉዳት ካሳ እንዲያገኙ ከሚመለከትቸው አካላት ጋር በመሆን መንግስትንም ሆነ ሌሎች የሚመለከታቸውን አካላት ማሳሰብ፡፡
6ኛ. ንቁ እና ስራ ፈጣሪ ማህበረስብ ለመፈጠር ከግንዛቤ ፈጠራ ጀምሮ እሰከ የሚያሰፈልግው የስራ ፈጠራ ክህሎት እንዲያገኝ በማድረግ ያለባቸውን ጉድለት በመሙላት ከኢኮኖሚያዊ ጥገኝነት እንዲላቀቁ ማድረግ። ሌሎች የስልጠና እና የማማከር ድጋፍ ማድረግ፡፡
7ኛ. ወጣቶች ፡ ሴቶች እና ታዳጊዎች በራሳቸው የሚተማመኑ እና ችግሮችን በቀላሉ መወጣት የሚስችላቸው ሳይኮሎጂ እንዲያዳብሩ መርዳት
8ኛ. የቱሪስት መዳረሻዎችን እና ታሪካው ቦታዎችን መንከባክብ ማልማት እና የቱሪዝም መዳረሻ እንዲሆኑ (እንዲጎበኙ) ማድረግ ለአካባቢው ህበረተሰብ የግንዛቤ ፈጠራ ስራ መስራት ናቸው፡፡
9ኛ. አረጋውያንን ለሚደግፉ የተደራጁ ተቋማትን ሙያዊ እና ሁለንተናዊ ድጋፍ መስጠት፡፡
10ኛ. በኪነጥበብ እና በስፖርት ዘርፍ የሚከናወኑ በጎ ተግባራትን እንዲለሙ የተሻለ ስራ እንዲሰራባቸው ማገዝ፡፡
11ኛ. ግጭት፤ድርቅ፤ ጎርፍ፤ ርሀብ ወይም ሰው ስራሽ እና ተፈጥሮዊ አደጋ በሚፈጠርባቸው አካባቢዎች አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ፡፡
12ኛ. በተለያዮ አካባቢወች የልማት ስራወችን በማከናወን በሀገሪቱን ማህበረሰባዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲኖር ጉልህ አሰተዋጽኦ ማድረግ ናቸው፡፡
በመሆኑም ሁሉም የኢትዮጵያዊው ፊታውራሪ ገብርየ ወዳጆች ይህን የተቀደሰ ሀሳብ በእወቀት፤በጉልበት፣በማቴሪያል እና በገንዘብ እንደተደግፉን እያሳወቅን ይህን ፈቃድ ለመግኘት ከጎናችን ለነበራችሁ በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ወጭ ያለችሁ የፊታውራሪ ገብርየ ወዳጆች እጀግ በጣም እናመሰግናለን ክበሩልን፡፡
🙏🙏🙏ከራስ በላይ ለሀገር🙏🙏🙏
ኑ የፊታውራሪ ገብርየን ሀውልት በጋራ እናቁም።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Office Addis Ababa
Addis Ababa, P.O.BOX21261,CODE1000
We are working for/with the most poorest and potentialy vulnerable elders in Ethiopia!
Bole Subcity, Woreda 03, Zewdu Gessese Bldg, House No. 2414/2nd Foor
Addis Ababa
We are visionary, committed and disciplined young Ethiopians passionate to make a positive difference in the lives of our fellow citizens and the humanity through community service...
Addis Ababa
Rotaract Club of Solyana is one of the 16 clubs in Ethiopia, and has been running since 2007 as a partner in service of Rotary International
Addis Ababa
RAC Ra'ey is a rotaract club with members of different professions and knowledge in Ethiopia working for the realization of Ethiopia's visions VISION IN ACTION!
Nifas Silk Lafto Sub City, Kore Mekanissia Area
Addis Ababa
We are a 501c3 non profit organization, our mission is to bring about transformation from the insideo
EiABC, Dej. Baltcha Aba Nefso Street
Addis Ababa
Welcome to the AIESEC in Ethiopia Official Fan Page! AIESEC is the World's largest student‐run organi
Opposite French Embassy
Addis Ababa
The School of St Yared opened in 2009 with the aim of offering a top class education to talented, imp
Addis Ababa
Addis Ababa, 41303
Great Commission Ministry Ethiopia on the journey of spiritual movement every where is impacting stu
City Center
Addis Ababa
The word ‘Bana’ (ባና) is a Tigrinya word meaning ‘a light emanating hopefulness’, literally ‘the dawn’
Addis Abeba
Addis Ababa, FUTUREPARK
Goh Be Dembia Charitable Association