National Voluntary Association ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎ
የገንዘብ ዕቁብ ብቻ ሳይሆን የሃሳቡን ዕቁብ በመጣል ለሀገራችን ኢትዮጵያ አንዲት ነገር እንስራ !!
ግልፅ ደብዳቤ
ይድረስ ለኢትዮጵያ ለድሃው ማህበረሰብ መብት ለቆማችሁ
እኛ የአራተኛ ዙር የብሄራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጪዎች ከጅምሩ በሀገራችን በቅጥርም በብዛት የተገፋንበት ምክንያት ቀድሞ ተምሮ በስልጣን ያለ ዘመድ ወዳጅ ባለመኖሩና ተሰሚነት የሌለን ቤተሰቦቻችንም በዝቅተኛ የድህነት ደረጃ ያለን ልጆች መሆናችን እንዲሁም ባለንበት አካባቢም የመልካም አስተዳደር ችግርና በአመራሩ እየተሰሩ ያሉ ብልሹ አሰራሮችን ስለምንጋፈጥም ጭምር ነው ፡፡
®
ክቡር የሰላም ሚኒስተርና አቶ ብናልፍ እንዲሁም ሚኒሰትር አቶ ታዬ ደንዳ እኛ የኢትዮጵያ የመጨረሻው እርከን ውስጥ ያለን የድሃ ልጆች ለሀገራችን ካለን ንቁ ፍቅር የተነሳ እናንተ በምትመሩት የሰላም ሚኒስተር አስተባባሪነት አማካኝነት በአራተኛው ዙር የብሄራዊ በጎፈቃድ አገለግሎት ላይ በመሳተፍ የሀገራችን ያሉ ወደተለያዩ ማህበረሰቦች ጋር ሄደን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራን እንደምንገኝ ይታወቃል፡፡
®
ይሁን እንጂ እስከዛሬ ድረስ የፈረደባቸው ወላጆቻችን አሰቃይተን እራሳቸው አከራይተው እስከዛሬዋ ቀን ድረስ አቆይተውናል አሁን ግን አይደለም በተሰማራንበት አካባቢ ቆይተን በጎ ፈቃድ ለመስጠት ወደ ቤተሰቦቻችን ጋር መመለሻ ትራንስፖር አተን እየተሰቃየን በመሆኑ እባክዎን የእርሶን ቀና አመለካከት ተጠቅማችሁ ከዚህ ችግራችን እንድታወጡን በድሃው የኢትዮጵያ ህዝብ ስም እንማፀናችኃለን፡፡
#ፍትህ
#ፍትህ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Addis Ababa