Aanoolee Tube-አኖሌ ትዩብ- أنبوب أنول

Aadaa kenyaa tokkummaan haa guddifnu channel Youtube keenya subscribe gochuun maatii ta'a ባህላ

23/01/2022

Weellisaa Ibraahim Adam Sa'id dhukkubsatee du'aaf jireenya gidduu jira.Kanaafuu; Anaa haa nyaatuun waa'ee hin baasu yoo waa Afaan kaahan malee jedhan. waan dandeessaniin bira dhaabadhaa.👇

Baankii daldala Itiyoophiyaa
Lakk herregaa- 10000452369161
Baankii Awwash
Lakk herregaa- 01425676341400
Lakk bilbilaa Ibraahim- 0911075834

Photos from Jawar Mohammed's post 19/01/2022
19/01/2022

አዉን ወደ እርምጃ እንገባለን

Jorji Abu "Rabbiin boora si fe'e sabaf sab-lammin dada sin jedhe" new oromo music 2022 17/01/2022

Jorji Abu "Rabbiin boora si fe'e sabaf sab-lammin dada sin jedhe" new oromo music 2022 new oromo music 2022 "Rabbin boora si fe'e" getahun

16/12/2021
Photos from ‎Aanoolee Tube-አኖሌ ትዩብ- أنبوب أنول‎'s post 30/11/2021

ጥንታዊቷ ፊንፊኔ ' አዲስ አበባ' የሚለው የክርስትና ዳቦ ስም ሳይወጣላት በፊት የዛሬዋ ፒያሳ ቢርቢርሳ ትባል ነበር:: ይህ በደርግ ዘመን የታተመ ታሪካዊ የታሪክ መድብል ሲሆን የአዲስ አበባን 100ኛ አመት የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ በወቅቱ ደርግ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙህራን ጥንናታዊ ጽሁፍ እንዲያቀርቡ እና በመጽሃፍም እንዲታተመ አስደርጓል።
ባላምባራስ ነጋሽ ( ገሞራው ቅማንት ) Negash Qemant

05/11/2021

Gadaa Bilisummaa Channel (11636 V) on Eutelsat 8 West B @ 8° West

31/10/2021

Kamiseen harka WBO/OLA harkatti kuftee jirti injifannoo uummata baldhaa fi haa tawu

31/10/2021

የየደቡብ ብ/ብ/ህ/ክልል ብልፅግና ፓርቲ በወቅታዊ አገራዊ ሁኔታ ላይ የሰጠ መግለጫ

ኢትዮጵያን በታርኳ የሞከረ እንጅ ያሽነፈ ኃይል አልነበረም፣ አይኖርም።

ከጽንሰ ሀሳቡ እስከ ውልደቱና እድገቱ አልፎም የኖረበትን 27 ዓመታት በሙሉ ለስልጣኑ ሲል ኢትዮጵያን በዘር፣ በኃይማኖት፣ በጎሳና በጎጥ ከፋፍሎ ስመዘብር የቆየው አሸባሪው ትህነግ ቡድን ብሶት በአገራዊ ለውጥ ምክኒያት የበላይነቱን ካጣበት ጊዜ ጀምሮ "እኔ ያልመራሁት ኢትዮጵያ መፍረስ አለባት" በሚል እሳቤ ኢትዮጵያውያን ለማፍረስ ያለ የሌለውን ኃይል አሰቡባስቦ እየዘመተ ይገኛል።

በከፍተኛ መስዋዕትነት የመጣውን አገራዊ ለውጡን ለመቀልበስ በተለያዩ ጊዜያት ሞክሮ ያልተሳካለት ይሄው አሸባሪ ቡድን ጥቅምት 24/2013 ዓ ም የአገራችን ዳር ድንበር በመጠበቅ ላይ በነበረውን በኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በሰሜን እዝ ላይ ጥቃት በመሰንዘር በይፋ ኢትዮጵያውያን በይፋ መውጋት ከጀመረ ድፍን አንድ ዓመት ሊሞላው ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል። ዛሬም ይህንን እኩይ ተግባር ሳያቆም እየወጋት ይገኛል።

በሰሜን እዝ ጥቃቱ የተቆጣው መከላከያ ኃይላችንና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በወሰደው ህግ ማስከበር ዘመቻ የጥቃቱ ጠንሳሾችና ባለቤቶችን ለህግ ማቅረብ፣ እርምጃ በመውሰድና የቀሩትን መበተን ቢቻልም፣ በህግ ማስከበሩ የተጎዱ የትግራይ አከባቢዎችን መልሶ ለማቋቋምና አርሶ አደሮች እርሻቸውን ተረጋግተው እንድያርሱ የተሰጠውን ጊዜ አሸባሪ ቡድኑ እንደ መልካም አጋጣም በመጠቀም በአማራና አፋር ክልሎች ንጹሐንን በመግደል፣ ኢትዮጵያዊነትን በማዋረድና አገር የማፍረስ እኩይ ተግባሩን በድጋሜ በመፈጸም ኢትዮጵያን የማፍረስ ቀዤቱን ቀጥሎውበታል።

ጁንታው በፈጸማቸው በእነዚህ ጥቃቶች ንጹሃን ተገድለዋል፣ በሺህዎች የሚቆጠሩ ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፣ በእናቶችና ሴት እህቶቻችን ላይ አሳዛኝና አስነዋሪ ተግባሮች ተፈጽሟል።

ከተቻለ ኢትዮጵያዊያንን በኃይል በማንበርከክ ወደ ቀድሞ ስልጣን መመለስ ካልሆነ ራሱ ያልመራትን ኢትዮጵያን ለማፍረስ ዓልሞ የተነሳው ይኸው ቡድን የቅዤት ዓላማውን ለማስፈጸም የኢትዮጵያን አንድነትና ጥንካሬ የማይፈልጉ ታርካዊ የውጭ ጠላቶችና የውስጥ ባንዳዎችን አስተባብሮ እየሰራ ይገኛል።

ታልቋ ኢትዮጵያ በታርኳ ተፈትና እንጂ ተንበርክካ እንደማታውቅ፣ በውጭ ጠላቶችም ሆነ በውስጥ ባንዳዎች ቢሞከሩት እንጂ ተሸንፋ እንደማታውቅ ታርክ ምስክር ብቻም ሳይሆን ጠላትም ወዳጅም የማይክደው ሀቅ ነው።

የዚህ ዋነኛው ምስጥር ኢትዮጵያዊያን በአገር አንድነትና በሉዓላዊነት ጉዳይ ላይ ድርድር አለማወቃቸው ነው።ዛሬም እንደ ጥንቱ የአሁኑ ትውልድ ትላንት አያቶቻችንና ቅድመ አያቶቻችን በከፈሉት ህይወት መስዋዕት ያወረሱትን ነጻነት ከእጃዙር ቅኝ ገዥዎች ከውስጥ ባንዳ የመከላከልና ለመጪው ትውልድ ነጻ ሀገር የማስረከብ ኃላፊነት ተጥሎብናል።

ስለሆነም በአገር ሉዓላዊነት ላይ ድርድር የማያውቀውን ህዝባችን በዘር፣ በፓለቲካና በኃይማኖት ሳይለያይ አሸባሪው ህወሓት ጁንታ ቡድን አገር ለማፍረስ በያዘው እቅድ በአሁኑ ወቅት በአማራና አፋር ክልል ህዝቦች ላይ እየፈጸመ ያለውን ጥፋት በጋራ በመመከት ጁንታውን ግብዓተ መረቱን ለአንደና ለመጨረሻ ለመፈጸም በጋራ መነሳት አለብን።

የክልላችን ብልጽግና ፓርቲ አመራሩን፣ አባሉንና መላው የክልላችን ነዋሪዎች በማስተባበር ጀግናው አገር መከላከያ ሠራዊታችን አሸባሪውን ቡድን ለመደምሰስ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በዓይነት፣ በገንዘብና በሞራል እየደገፈ የቆየ ሲሆን ይህንን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል።

ለአገር ሠላም፣ አንድነትና ሉዓላዊነት ነቀርሳ የሆነውን ይህን የጥፈት ኃይል እስከ ወዲያኛው ተሸኝቶ የህልውና ዘመቻው በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ የተጀመሩ ስራዎችን ለማሳካት የክልላችን ህዝቦች ከአገር መከላከያ ጉን እንዲቆም የክልሉ ፓርቲ ጽ/ቤት ጥሪውን ያቀርባል።

የክልላችን ፀጥታ ኃይሎችና ወጣቶች ክልላችን ሰላምና ደህንነት በንቃት በመከታተል የጀመሩትን ስራ እንድያጠናከሩና ፀጥታ ኃይሎች የጋራ ሰላም ለማስከበር ለሚያደርጉት ጥረት ህብረተሰቡም እንድተባብራቸውም ዬሳስባል።

የየደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት

ጥቅምት 21/2014 ዓ.ም
ሐዋሳ

26/10/2021

የሀገሪቱን የፖለቲካ ቀውስ ሊፈታ የሚችለው ሐቀኛ ፣ እውነተኛ እና ሁሉን ያካተተ ብሔራዊ ውይይት ብቻ ነው!

የኢትዮጵያ ገዥ ፓርቲ በቅርቡ ብሔራዊ ውይይትን አስመልክቶ ስለአቀረበው ሐሳብ
ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) የተሰጠ መግለጫ

ባለፉት ሦስት ዓመታትም ሆነ ቀደም ሲል በነበሩት ዓመታት ውስጥ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) የኢትዮጵያን ሥር የሰደደና ከምንጊዜውም በላይ እየተባባሰ የመጣውን የፖለቲካ ቀውስ ለመፍታት የሚያግዝ ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ውይይት እንዲደረግ በተደጋጋሚ መጠየቁ ይታወሳል። ለምሳሌ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ሲወጡ ፣ ኦፌኮ ወደ ዘላቂ ዴሞክራሲ ስኬታማ ሽግግር ለማድረግ ፍቱን ፍኖታ ካርታ ለማቀናጀት ብሔራዊ የውይይት መድረክ እንዲጠራ ገንቢ ሐሳብ አቅርበናል። በቅርቡም ፣ በ 2013 ዓም አገሪቱን አንድ ማድረግ ባልቻለው 6ኛው አገራዊ ምርጫ ዝግጅት ላይ ፣ ኦፌኮ “ፍትሐዊ ያልሆነ እና ሁሉን አቀፍ ያልሆነ ምርጫ ዴሞክራሲን ሊሸከም አይችልም” በሚል ርዕስ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ውስጥ በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዲፈጠር መንግስት የበኩሉን ኃላፊነት እንዲወጣ ተማፅኖ አዘል ሐሳብ አቅርቧል።

በአካል ወይም በመገናኛ ብዙኃን በሚታዩ ስብሰባዎች ሁሉ በተገኘው አጋጣሚሁሉ የኦፌኮ አመራሮች ተሰባሪ ሽግግሩ አገሪቱን ወደ ተጨማሪ ትርምስ እንዳያወርድ ለመታደግ የውይይትና የድርድር ጥሪ ስናቀርብ ቆይተናል። እንደ አለመታደል ሆኖ የኦፌኮ ተደጋጋሚ ጥሪ መስማት የተሳነው ጆሮ ላይ ወደቀ። የ2012 ዓም ምርጫም ሲዘገይ፤ ኦፌኮ መንግስትን እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን ተአማኒነት ያለው ምርጫ ለማካሄድ ምቹ ሁኔታን ለማመቻቸት አስቀድሞ ብሔራዊ መግባባትን በመገንባት ዕድሉን እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል። በሚያሳዝን ሁኔታ፤ ገዥው ፓርቲ ጥሪያችንን ከመስማት ይልቅ ፓርቲያችንን በማፈን ፣ ቢሮዎቻችንን በመዝጋትና በተለያዩ ደረጃዎች የሚገኙ የኦፌኮ መሪዎችን በማሰር ያልተጠበቀ ምላሽ ሰጥቷል። የከፋ የፖለቲካ ቀውሶች በትግራይ ጦርነት ሲቀጣጠልም፤ ኦፌኮ እንደገና ተፋላሚ ወገኖች ግጭትን እንዲያቆሙና በውይይት ለችግሩ እልባት እንዲሰጡ በድጋሚ ጥሪ አቅርቧል። ሆኖም፤ ገዥው ፓርቲ እና መንግስቱ እንዲሁም ደጋፊዎቹ ሐሳባችንን በበጎነት ከመውሰድ ፓርቲያችንን ማግለል እና ማስፈራራት ላይ ያነጣጠረ አሉታዊ የሚዲያ ዘመቻ አድርገዋል። በተጨማሪም መንግስት ምርጫ ማካሄዱን ሲያስታውቅ ኦፌኮ የሀገሪቱ ሁኔታ ነፃ ፣ ፍትሃዊ እና ተዓማኒ ምርጫ ለማካሄድ ምቹ እንዳልሆነ አስጠንቅቋል። ስለዚህ ብሔራዊ ውይይት መካሄዱ ቅድሚያ እንደሰጠው ብንጠይቅም፤ አሁንም መንግሥት የእኛን ተደጋጋሚ ጥያቄ ችላ በማለት ኦፌኮን ጨምሮ ታላላቅ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ያገለለ እና የመራጩን ከፍተኛ መብት ያሳጣውን የይስሙላ ምርጫን ቀጠለ። ከወቅቱ የአገሪቱ ለመረዳት እንደቻልነው፤ ምርጫው፤ ገዥው ፓርቲ እንዳወጀው ሕጋዊነትን ወይም መረጋጋትን አላመጣም።

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ገዢው ፓርቲ ስለብሔራዊ ውይይት አስፈላጊነት በለሆሳስ ማወጅ ጀምሯል። ብዙዎች ግለሰቦችና ቡድኖች የመንግሥትን የውይይት ማስታወቂያን በጣም ዘግይቷል ብለው ውድቅ ያደርጋሉ። ኦፌኮ ግን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ከሚቀር ዘገየ እንላለን እንጂ የታሰበው ውይይት በትክክል እና በእውነቱ ተመርቶ ኢትዮጵያን ከውድቀት ቢታደግ እንመርጣለን፡፡ ስለሆነም ብሔራዊ ውይይቱ የሚከተሉትን ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት ይጠበቅባታል።

1. በአሁኑ ጊዜ በሕግ ማስከበር ተጀምሮ የሕልውና ማስጠበቅ እየተባለ የሚካሄደው ጦርነት በሁሉ አቅጣጫ በአስቸኳይ ቁሞ ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ውይይት እንዲደረግ እናሳስባለን፡፡

2. ውይይቱም በአለም አቀፉ ማህበረሰብ እውቅና እና ድጋፍ በተሰጣቸው ወገኖች ሁሉ ተቀባይነት ባለው ገለልተኛ እና ተዓማኒ፣ የማያዳላና በሁሉም ወገኖች ተቀባይነት ባለው አካል መመራት ይኖርበታል።

3. ብሔራዊ ውይይቱ ተቃዋሚ የታጠቁ ቡድኖችን ጨምሮ ሁሉንም የፖለቲካ ቡድኖች በእውነት ያካተተ መሆን አለበት። የእነዚያን ቡድኖች ውክልና ለማንቃትም ሕጋዊ እና የደህንነት መሰናክሎች ከወዲሁ መወገድ አለባቸው።

4. የታሰሩ የፖለቲካ እስረኞች በሙሉ ተፈትተው በውይይቱ እንዲሳተፉ መፍቀድ አለበት እንላለን።

በማጠቃለያም፤ ለወቅቱ ቀውስ ዋነኛ አስተዋፅዖ ካደረጉት አንዱ የሆነው በኢትዮጵያ ኤሊቶች መሀከል የመተማመን ጉድለት ነው፡፡ ስለሆነም፤ በብሔራዊ ውይይት ስም ለአንድ ወገን ወገንተኛ የሆኑ አካላት በሚጠራው ብሔራዊ ውይይት ላይ ሁሉን አቀፍ ያልሆነ ስብሰባ ቢጠራ የእርስ በእርስ ግጭትን በውይይት የመፍታት ችሎታን የማይቻል እንዲሆን ያደርጋል፡፡ መተማመንን የበለጠ ለማዳከም ብቻ ሊያገለግል ይችላል። ኦፌኮ ለብሔራዊ መግባባት የሚደረገውን ውይይት አስፈላጊነትን በመጠየቅ ግንባር ቀደም የነበረ ፓርቲ ቢሆንም፣ የታቀደው ብሔራዊ ውይይት ሂደቱ እነዚህን አነስተኛ መመዘኛዎች እስካልጠበቀ ድረስ ፣ እና የብሔራዊ ውይይቱ ሂደት በእውነተኛ መንገድ ሐቅን ያልተከተለ ከሆነ የእኛ ተሳትፎ ትርጉም የለሽ፤ አጠቃላይ ሂደቱም ከንቱ እንደሚሆን ከወዲሁ እናሳስባለን። ይህንን ኃላፊነት በትክክል እንድንወጣ መላው ኢትዮጵያዊያንና ዓለም አቀፍ ሕብረተሰብ እንዲቆሙ እንጠይቃለን፡፡

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ)
ፊንፊኔ፤ ጥቅምት 15/2014

23/10/2021

Oduu Dansaa!
Artistiin keenya qaalii Haacaaluu Hundeessaa barruu Billboard, Grammy Preview bara kanaa irratti eerame.

What a great news this is…
Haacaaluu is featured on Billboard’s Grammy Preview Magazine that hit the stores around the world today.

Big thanks to our respected artist Yadesa Bojia who made sure this became a reality! Hori buli Yaadii.

In his post announcing this great news, Yadi says:
“This issue is sent around the world to the Grammy voters to encourage them to vote for the artist of their choice. This is the only permitted recommendation for voters and the issue also features the top musicians around the world like Drake, Billie Ellish, little Nas and many many more.

Try to pick a copy for your collection from magazine sellers in United States.
I like to thank those that help me made this a reality by donating and encouraging me. I like to congratulate the artists and musicians that work on this historic album. Their name and contribution is included in the Grammy ballot. This is a print that will be archived for generations to read.

Hope Waaqa help us to shine light on our hero! Big thanks to folks at Billboard magazine!!!"

20/10/2021

Kessaa koo kessatti gammachuun natti dhagahama

20/10/2021

OMN
Channel name=BTN
Satellite= AMOS 4 WEST
Frequency =11003
Symbol rate= 30000
Polarization =vertical

19/10/2021

Jimmaa ጅማ جيما

Aanoole Tube አኖሌ Tube - YouTube 18/10/2021

https://www.youtube.com/channel/UCJiGmaIExYlvkzHJNFShJWg

Aanoole Tube አኖሌ Tube - YouTube Aanoole Tube oddeffanno harawa tan isiinif dhiyessina nuu hordofun oddeessalee harawa argadha chanali keenya subscribe gochun nuu hordofaአኖሌ Tube አዳዲስ የሆኑ መረ...

17/10/2021

Amharic =English=Arabic
ኦሮሞ በኢትዮጵያ፣ በኬንያና፣ በሶማሊያ የሚኖር ማህበረሰብ ነው። ኦሮሞ ማለት በገዳ ሥርኣተ መንገሥት ስር ይተዳደር የነበረ ህዝብ ነው። በገዳ መንግሥት ስር የአገር መሪ በየ8ቱ (ስምንት) ዓመት የሚቀይር ሲሆን በተለያዩ የኦሮሞ ክልሎች ንጉሣን እንደነበሩም ታሪክ ይነግረናል። በኦሮሚያ ክልሎች ከነበሩት ንጉሦች መካከል የታወቁት አባ ጂፋር ናቸው።በአንድ ሺ ስምንት መቶ ክፍለዘመን ማለቂያ ላይ በምኒልክ አማካኝነት ከአቢሲኒያ ጋር ተቀላቀሎ ኢትዮጵያ ስትመሰረት፣ የቀዳሚ ሃገሩ ሕዝብ ችግር አሳልፏል።

እንደ ሌሎች ኩሺቲክ ቋንቋዎች ተናጋሪዎች፣ ከጥንት ጀምሮ ትውልዳቸው ከጥንታዊው ኩሽ መንግሥት ጋር ግንኙነት አለው። «ኢትዮጵያ» የሚለው መጠሪያ ተገቢነት ከዚያው ዘመን ጀምሮ ነውና ስለዚሁ ታሪክ ከኢትዮጵያ ብሔሮች መሠረታዊ ብሔር ናቸው።
Oromo are a community in Ethiopia, Kenya, and Somalia. Oromo are a people who were ruled by a monarchy. History tells us that under Geda, the head of state changed every eight years and he was the king of various Oromo regions. Abba Jiffar is one of the most famous kings in the Oromia region.

Like other Cush*tic speakers, their ancestry has long been associated with the ancient Cush*te kingdom.The name "Ethiopia" has been around since that time and is one of the basic nationalities of Ethiopia.
الأورومو مجتمع في إثيوبيا وكينيا والصومال. الأورومو شعب حكمه نظام ملكي. يخبرنا التاريخ أنه في عهد جيده ، تغير رأس الدولة كل ثماني سنوات وكان ملكًا لمناطق أورومو المختلفة. يعتبر أبا جيفار من أشهر الملوك في منطقة أوروميا.

مثل غيرهم من المتحدثين الكوشيين ، ارتبط أسلافهم منذ فترة طويلة بمملكة كوشيت القديمة. كان اسم "إثيوبيا" موجودًا منذ ذلك الوقت وهو أحد الجنسيات الأساسية لإثيوبيا.

16/10/2021

እኔና ጌጡ!

የኢትዮጵያን ውጥንቅጥ አስታውሰን ስንጨነቅ ከተዘጉ የእስር ቤቶች በር በስተጀርባ መፍትሔውንም እናያለን።

ወንድሜ ጀውሃርን ከይፋዊ ንግግሮቹ ባሻገር ግላዊ አቋሞቹንም አውቃለሁ። በሁሉም የሁሉም የሆነች ኢትዮጵያን በተግባር እንድናይ ብሎም ቀጣዩ ትውልድ የተሻለች አገርን እንዲረከብ እኔ በኢትዮጵያዊነት ማእቅፍ ውስጥ እርሱ በብሔር ፖለቲካ ውስጥ በመሆን ሰርተናል።አካሔዳችን ቢለያይም በኢትዮጵያ መዳረሻ ላይ ልዩነት የለንም።

በኢትዮጵያዊነት ውስጥ የተወሸቀውንና የተጠቀለለውን ብሔርተኝነት ስረዳውና ስባንን እርሱ ታስሮ ነበር። የነገይቱ ኢትዮጵያዬን በአራት ኪሎው ሰመመን ሳይሆን እስር ቤት ውስጥ ባሉ ልጆቿ ውስጥ አያታለሁ። Missed you ጌጡ!!

ጌጡ እሱ የማያውቀው በድምፃችን ይሰማ ትግል ወቅት እኛ ያወጣንለት የትግል ስሙ ነበር።

ልብ ያለው ልብ ይበል!

16/10/2021

Lubbuu Namaafi Beeyladaa Baraaruun Hojii Dursuu Qabudha

Ibsa Waajjira Kongireesii Federaalawaa Oromoo (KFO) Irraa Kenname

Yeroo ammaa kana rakkoo hedduun Itoophiyaa keessa akka jiru nibeekama. Kanneen keessaa ONGEE/BONA HAMAA naannoo Oromiyaa godina Booranaa keessatti beeylada fixee lubbuu namaatti darbaa jirudha. Rakkoon kun godinaalee Gujiittillee baabballataa akka jiru odeeffannoon barfatee achii nuu gahe ni addeessa.

As gabaabaatti, ongeen yeroo ammaa beeylada fixee lubbuu namaatti adeemaa jiru kun kan jiraachufi babbaallachuu danda’eef, haallii bulchiinsa biyya keenyaa baayyee boodatti hafaa waan ta’eefi rakkoo yeroo dheeraas ta’ee yeroo dhiyoo mudateef furmaata barbaaduuf boodatti harkifatadha. Lammiilee lafa gammoojjii jiraatan kana yeroo gabaabaaf bishaan boollaa qotuu, gabaa beeyladaa mijeessuu fi yeroo dheeraa keessatti ammoo haala mijeessanii qubachiisuu ni barbaachiisa ture. Mootummoon Itoophiyaa darba dabarsaan aangoo qabataa turan lammiilee kana kan yaadatan wayita galii sassaabaniifi wayita filannoo geggeessan qofa.

Rakkoo ongee beeylada fixee namatti darba jiru ilaalchiisee kan nama qaanessu tokko ammoo namooti midiyaa hawwaasaa irratti oduu hintaane roobsaa oolanii bulan waa’ee rakkoo kanaa afuura hinbaafanne. Eenyumtuu rakkoo ummataa dubbachuu baannaan, ummataaf dirmachuu baannaan ummataafin dhaabbadha jedhee odeessuun hinbaarbaachiisu; gattis hinqabu. Rakkoon mootummaa paartii aangoorraa jiru geesisu akkuma beekamu ta’ee, garuu, miseensotifi deeggartooti KFO godinalee Booranaafi Gujii jiran dhimma kana hordofanii yeroo malutti gabaasa gochuu barfachu isanitiif ciicuu qabu niadeesina.

Gara yaada furmaataatti wayitaa deebinu, barfachuun akkuma jiru ta’ee, mootummaan naannoo Oromiyaa, lammiileen Itoophiyaa, abbootiin qabeenyaa, dhalataan godinalee Booranaafi Gujii deeggarsa barbaachiisu akka godhanifii achi adeemuunis deeggarsa barbaachiisu hunda hattataman akka qindeessan waamicha goona.

Waajjira Kongireesii Federaalawaa Oromoo (KFO)
Finfinnee: Onkoloolessa 05/2014

13/10/2021

Harkaa fi harma muraa Aanolee

Harma Muraa fi Harka Muraan Aanolee yakka sukkanneessaaMinilik ummata Oromoo Arsii irratti raawwatedha. Ummata Oromoo Arsii bakkaa Aanolee jedhamutti walitti qabuun dhiira irraa harka mirgaa dubartiirraa ammoo harma muruun gocha suukanneessaa kana irratti raawwate. Kanas kan raawwate ajajaa gita bittaa Arsiigodhuun kan Minilik ramade Raas Daargeeture.

Ajaajaan waraanaa Minilik, ummata Arsii nagaa fi araara dubbannaa koottaa jedhee Aanoleetti akka walga'an waamee. Ummannis nagaa buusuf jecha yaa'ee walitti qabame. Yeroo kana, karaa dhiphoo keessa nama tokko tokkoon akka darban itti himane. Yeroo namoonni karaa dhiphoo kana keessa darbu achitti qabuudhan, warra dhiiraarraa harka mirgaa muranii morma isaanitti fannisanii gad lakkisani. Dubartootarraa ammoo harma muranii mormatti rarraasan. Namoonni guyyaa sana achitti walitti qabaman tilmaaman yoo xiqqaate hanga nama kuma tokkoo yoo ta'an barreessitoonni tokko tokko hanga kumaa sadi'iillee baayyachuu danda'u jedhu. Ummanni nagaa dubbachuuf waan dhaqeef, ofirraa ittisuufillee meeshaa waraanaa hin qaban turan.

Gocha kana warri Abashootaa kan raawwataniif, ummata Arsii haaloo ba'uufi salphisuu fi. Ummanni Arsii Lenjisoo Diigaan durfamuun waggaa saddeetiif loltoota Minilik moo'ee waan deebiseef kana haaloo ba'uuf godhan. Kana qofa odoo hin taane ummanni sodaatee akka isaanif buluu gochuuf ture.

12/10/2021

wennee wennee gachana farda

11/10/2021
09/10/2021

ABIYI AHAMED
Abiyyi Ahimad kan dhalate godina Jimmaamagaalaa Aggaarootti. Barnoota sadarkaa tokkoffaa fi lammaffaa achuma magaalaa Aggaaroo fi magaalaa Jimmaatti barate.

Abiyyi digrii isaa jalqabaa bara 2001tti Kompitar Injinariingidhaan Maayikirooliinki Informeeshin Teknooloojii Koollejji irraa fudhate. Bara 2005tti ammoo poostigiraajuweet adivaansiid dippiloomaa gosa barnootaa 'Cryptology' yookiin 'aartii barreeffama dhoksanii dabarsuu' Yuunivarsiitii biyya Afrikaa Kibbaattiargamu irraa argateera.

Digrii lammaffaa isaa 'Transformational Transformation and Change with Merit' yuunivarsitii Landanitti argamu Giriinwiichirraa bara 2011tti argateera. Kana malees, Yuunivarsitii Liidistaar Ashlaand irraa MBA bara 2013tti argateera. Akkasumas, bara 2017tti muummee qorannoowwan Nageenyaafi Tasgabbii (peace and security studies) barnoota isaa sadarkaa doktorummaa (PhD) Yuunivarsiitii Finfinneerraaargateera.

Dr Abiyi jalqaba bara 1980n keessa akka DhDUOtti makame kan himamu yoo ta'u, hirmaannaa siyaasaan alattis gama loltummaan sadarkaa leetanaal kolenelummaa qaba. Ergama dhaabbata biyyoota gamtoomanitin tasgabbii fi nageenya buusuuf gara biyya Ruwaandaatti duulee ture.

Bara 2000-2003tti ammoo Ejensii Nageenya Cimdaa Odeeffannoo (INSA) hundeessuun, sadarkaa daarektarumaatiin tajaajileera. Sana boodas Ministeera Saayinsii fi Teknoologii ta'uun hojateera.

Bara 2002 irraa kaasee miseensa koree jiddugaleessaa DhDUO ta'uun, bara 2007 irraa kaasee ammoo miseensa koree hojii raawwachiftuu ta'uun tajaajileera. Akkasumas waggoota sadan darbaniif miseensa koree hojii raawwachiftuu ADWUI ta'uun hojachaa jira. Dr Abiyi wayita ammaa kanatti itti gaafatamaa waajira Jiddugala DhDUO fi miseensa mana maree bakka bu'oota ummataati.

Abiyyi Badhaasa Noobelii Nagaa kan bara 2019 argate.

08/10/2021

Part 1
ባሮ ቱምሳ የተወለደው በ 1938 ከአባቱ ቱምሳ ስልጋ እና ከእናቱ ናሲሴ ጭራቾ በኦሮሚያ ዋላጋ ክልል ቦድጂ ካርካሮ ውስጥ ነው። ገና በጣም ወጣት እያለ ወላጆቹ ሞተው ስለነበር በታላቅ ወንድሙ ጉዲና ቱምሳ አሳደገው። እሱ አንድ እህት (ራሔል) እና ሁለት ወንድሞች (ጉዲና እና ነጋሳ) ነበሩት።

የትምህርት እና የፖለቲካ እንቅስቃሴ

ትምህርት

ባሮ ቱምሳ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በከፊል በነቀምት ከተማ ፣ በዋላ እና በኋላ በቢሾፍቱ ፣ ሸዋ አጠናቋል። በመቀጠልም በፊንፊኔ ወደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተቀላቅሎ በ 1966 ፋርማሲ ውስጥ በቢ.ኤስ.ሲ ተመረቀ። ባሮ በዴንሳ ሌፒሳ እና በባቃላ ናዲ (ሁለቱም ጠበቆች) ከማካ እና ከቱማ ራስ -የእገዛ ማህበር እና ፣ የሕግ ትምህርቱን ያጠናቀቀበትን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት እንደገና ተቀላቀለ። በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ በብሔራዊ ጥያቄ ጉዳይ ላይ “ያልተማከለ አስተዳደር እና የሀገር ግንባታ” በሚል ርዕስ አጠና
የፖለቲካ እንቅስቃሴ

የ MTA አባልነት -

የማቻ እና ቱለማ ራስ አገዝ ማህበር (በ 1966 ታግዶ የነበረ ድርጅት ፣ እና አንዳንድ አመራሮቹ እስር ቤት ተገድለዋል ወይም ተገደሉ) ባሮ ቱምሳ (የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ህብረት ሊቀመንበር) ጨምሮ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የኦሮሞ ተማሪዎችን ስቧል። ሌተናንት ማሞ ማዛሚር ፣ ኢብሳ ጉተማ ፣ መኮንን ጋላን ፣ ጣሃ አሊ አብዲ እና ሌሎችም ብዙ ናቸው። በ 1969 በሰማዕትነት ከሞቱት ማሞ ማዛሚር በስተቀር የተቀሩት በ 1974 የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) መስራች አባላት ነበሩ። ከባሮ ቱምሳ በተጨማሪ ለማህበሩ አክራሪነት አስተዋጽኦ ካደረጉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መካከል ሌተናንት ማሞ ማዛሚር ይገኙበታል። ይህም ከማቻና ቱለማ ማኅበር ወደ ኦነግ በሚደረገው ሽግግር መካከል ቀጥተኛ ትስስርን ያቋቁማል (ሀሰን 1996 75)።

የተማሪ ንቅናቄ መሪ -

ባሮ ቱምሳ የኢትዮጵያ የተማሪዎች ህብረት ሊቀመንበር ፣ እና የኦሮሞ ባልደረባው ፣ በወቅቱ የፓርላማው ፕሬዝዳንት በሀይለስላሴ አገዛዝ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ‘መሬት ወደ ቲለር’ ሰልፍ እንዲደረግ በድብቅ አዘጋጁ። ባሮ ቱምሳ በቅኝ ገዥዎች ሰፋሪዎች ኦሮሞ የአባቶቻቸውን መሬት መቀማቱን ያወቀው ‘መሬት ለቲለር’ በሚል መፈክር የከበረ ነው። የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች እንቅስቃሴውን ከማነቃቃቱም በላይ ታዋቂ የሆነውን ‘መሬት ለቲለር’ የሚል መፈክር ያነሱ ሲሆን ይህም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንቅስቃሴ አብዮታዊ መፈክር ሆኗል። ከዚያን ቀን ጀምሮ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት እስኪወርድ ድረስ ፣ ይህ መፈክር ከተማሪዎች ፀረ-መንግሥት ሰልፎች ዓመታዊ (ላታ 1999: 191-192) ከሚባለው ዓመታዊ ክስተት ፈጽሞ አልጠፋም። ዛሬ ከግማሽ ምዕተ ዓመት ገደማ በኋላ አዲሱ ትውልድ የኦሮሞ ተማሪዎች የእርሻ መሬትን ወረራ በመቃወም ‘የመሬት ጉዳይ የሕይወት ጉዳይ ነው’ በሚል መፈክር እየተሰባሰቡ ነው።

አዘጋጅ:

ከሁሉም በላይ ባሮ ቱምሳ በሁለት ነገሮች ይደነቃል - አንደኛ የኦሮሞን ጉዳይ እንደ የቅኝ ግዛት ጥያቄ በጥልቅ እና በጥልቀት በመረዳቱ እና ኦሮሞን በማደራጀት ላይ ያለው አመራር የተለየ የፖለቲካ ኃይል ነበር። በሁለተኛ ደረጃ ፣ ሰዎችን በማቀናጀት ተወዳዳሪ በሌለው የተፈጥሮ ተሰጥኦው የተከበረ ነው። ኦሮሞን ከሁሉም ክልሎችና አስተዳደግ አንድ ላይ በማሰባሰብ አንድነታቸውን ለማጠናከር ብቸኛ ሚና ታጨዉታል

08/10/2021

Part 1
ጃዋር መሐመድ የተወለደው ግንቦት 12 ቀን 1986 ከሐረርጌ በሚያዋስነው አርሲ ግዛት በዱሙጋ ነው። አባቱ አርሲ ኦሮሞ ፣ የሙስሊም እምነት ፣ እናቱ ቱለማ ኦሮሞ ፣ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ፣ በሃይማኖቶች መካከል ያለው ኅብረት ልብ ወለድ ነበር ነገር ግን በማኅበረሰቡ ውስጥ ተቀባይነት አግኝቷል።

ጀዋር መደበኛ ትምህርቱን የጀመረው በአሴላ በሚገኝ የካቶሊክ ትምህርት ቤት ነው። [ እስከ 2003 ድረስ በአዳማ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን የተከታተለ ሲሆን በሲንጋፖር ውስጥ በደቡብ ምሥራቅ እስያ በተባበሩት የዓለም ኮሌጅ ለመማር የስኮላርሺፕ ሽልማት ሲሰጠው በ 2005 ተመርቆ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 2009 ከስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ በፖለቲካ ሳይንስ በዲግሪ ተመረቀ ፣ እና እ.ኤ.አ. በ 2012 ከኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በሰብአዊ መብቶች ማስተርስ አግኝቷል።

Photos from ‎Aanoolee Tube-አኖሌ ትዩብ- أنبوب أنول‎'s post 08/10/2021

Part 1
ኃይሌ ፊዳ የተወለደው በምስራቅ ወለጋ ዞን ጅማ አርጆ ሲሆን ያደገው በምሥራቅ ወለጋ ነቀምት ነው። ኃይሌ ፊዳ ከ 1960 ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ በፈረንሣይ ውስጥ ይማር ነበር ፣ እና ከአዲሱ ግራኝ ይልቅ ለሶቪዬት ስሪት ቅርብ የሆነ የማርክሲስት ርዕዮተ ዓለምን አግኝቷል። ኃይሌ በኢንስቲትዩት ዩኒቨርስቲ ፈረንሳይ በፍልስፍና ውስጥ በሶሺዮሎጂ እና በማኅበራዊ አንትሮፖሎጂ እና በፒኤችዲ ተማረ። ረኔ ላፎርት እሱ የፈረንሣይ ኮሚኒስት ፓርቲ ተጓዥ ነበር። የኢትዮጵያን አብዮት ከጀመረ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ፣ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰው ፣ ደርግ የተማረው ኢትዮጵያዊ ሁሉ አገሩን ለማዘመን እንዲረዳ ያቀረበውን ጥሪ በመመለስ ነው። ከነገዴ ጎበዜ ጋር በፈረንሣይም በውጭ አገር ሲማር ከቆየ በኋላ የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መሠረታዊ ጽሑፎች ለኢትዮጵያውያን እንዲደርስ ያደረገው “ፕሮግረሲቭ የመጻሕፍት መደብር” በሀይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ (አሁን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ) ግቢ አቅራቢያ ተከፈተ። በተማሪዎች ረግቦ ነበር ፣ እና እያንዳንዱ አዲስ የመጽሐፍት ጭነት ወዲያውኑ ተሽጧል።

‹‹መንግሥት በሥራችን ውስጥ ጣልቃ እንዲገባና ተፅዕኖ እንዲያደርግብን አንፈቅድም›› ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚ 05/10/2021

‹‹መንግሥት በሥራችን ውስጥ ጣልቃ እንዲገባና ተፅዕኖ እንዲያደርግብን አንፈቅድም››

ሪፖርተር ጋዜጣ ከዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ጋር ያደረገውን ቃለመጠይቅ ያንብቡ https://t.co/9bxqcAtBij https://t.co/lcTzlEF4oG

‹‹መንግሥት በሥራችን ውስጥ ጣልቃ እንዲገባና ተፅዕኖ እንዲያደርግብን አንፈቅድም›› ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚ ​​​​​​​ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በርካታ ግጭቶች፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ መፈናቀሎችና በተጨማሪም በጦርነት ምክንያት በርካታ ችግሮች ከተከሰቱ ው...

30/09/2021

🚨🚨🚨🚨

Oduu Gammachiisa
Jala bultii aayyaana irreecha Hora Harsadii konsartiin guddaan artiistoota Oromoo yeroo amma ijaa ummata ta'aniin sambataa xiqqaa Hoteelaa Yaatuu Bushooftuuti qophaayuuf qophii xumuree isin eega jirra.
eddoon qabnu muraasa waan ta'eef tikkeetti dursaa harkattii galfadha.

From the people who brought you Vision entertainment and Loko Vision. Let’s us now introduce you to Vision Events and concerts! We invite you to join us This upcoming Saturday Evening on the eve of Irrecha in bishoftu at Yatu Hotel for an epic night filled with supper stars rocking the stage all night! Yosan, Andualem, mergitu and jorgi are ready to entertain you. Purchase tickets soon as they are selling out quick. Look forward to seeing you all and celebrating!

Oro Fun - YouTube 29/09/2021

https://youtube.com/channel/UCJiGmaIExYlvkzHJNFShJWg subscribe gochuun nu jajabessa

Oro Fun - YouTube Oro fun

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Videos (show all)

Address

Addis Ababa
Other Addis Ababa government services (show all)
African Union African Union
Addis Abeba
Addis Ababa, 1111

A UNITED & STRONG AFRICA

Addis Ketema woreda 5 Communication Addis Ketema woreda 5 Communication
Addis Ababa
Addis Ababa

This is woreda 5 communication office .

Addis Ketema Woreda12 Communication Addis Ketema Woreda12 Communication
Addis Ketema
Addis Ababa

በዚህ ወሳኝ ወቅት ከመንግስት ተቋማት የሚተላለፉትን መረጃዎ�

Qabsoo Bilisummaa Qabsoo Bilisummaa
Finfinne
Addis Ababa, 2560

Injifannoon Kan Abbaa dhugaati

የቦሌ ሥራ፤ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ፅ-ቤት የቦሌ ሥራ፤ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ፅ-ቤት
Addis Ababa

የቦሌ ሥራና ክህሎት ፅ-ቤት Official የፌስቡክ ገፅ ነው፤ እኛን የሚመለከት ጉዳይ ካለዎት ያግኙን።

Addis Ababa City Administration Trade Bureau Addis Ababa City Administration Trade Bureau
Addis Ababa
Addis Ababa

News

GMN Grand Media Network GMN Grand Media Network
Addis Ababa

Manegment

Addis Ababa City Admin. Landholding Registration and Information Agency Addis Ababa City Admin. Landholding Registration and Information Agency
604 Equatorial Guiene Avenue
Addis Ababa

Serving reliable cadastral services and information

Lafto woreda 05 Communication Lafto woreda 05 Communication
Addis Ababa

peace for Ethiopia

Ethio-engineering Group Ethio-engineering Group
Bole Sub City, Gerji, Amora Building
Addis Ababa

Ethio-engineering Group is a governement owned industrial enterprise established under the laws of the Federal Democratic Republic of Ethiopia /FDRE/ by the decree of the council o...