Hasen Shafi
ዴሞክራሲ ምንድነው ?
መገኛዋን በአዲስቷ ስላደረገችዋ ውስጥ የብዙዎችን ትኩረት ስለሳበው የመዋቅር_ለውጥ/Reform እንደሚከተለው አዘጋጅተነዋል።
#ወረዳው ከነበረበት የስልጤ ዞን አስተዳደር ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሰፊ ውይይትና ምክክር ሲያደርግ ቆይቶ አድርጓል።
በነገራችን ላይ በመዋቅሩ ጊዜ #ወረዳው ከነበረበት የ60 ሚሊዮን ብር ዕዳ መሆኑን አውቀው የባዶ ካዝና ርክክብ ያደረጉት አመራሮች ዘርፈ ብዙ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶችንም ጭምር በመገንባት ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ሊያደርጉ #ቃል-መግባታቸው ይታወሳል።
ቃላቸውን ለመፈጸም ሲኳትኑም ታይቷል።
በዚህም መሰረት ለረዥም ጊዜ ቅሬታን ሲያስተናግድ የከረመውን የሲቪል_ሰርቫንቱን_ደሞዝ ከ50%በሆነ የገቢ አሰባሰብ ሂደት ማሳካት ለቻሉት ክብር ይገባችኋልና #ክበሩልን🙏🙏🙏
ጀብድ እየተፈፀመ ነው።
እንደ ሚቶ ወረዳ እየተመዘገበ ያለው ውጤት ክስተት ሆኖ ቀጥሏል
በወረዳዋ ላለፉት 4 ዓመታት ለሲቭል ሰርቫንቱ ደሞዝ በወሩ መጨረሻ ሊከፈለው ሲገባ ወደ ሚቀጥለው ወር አጋማሽ ሲዘዋወር በመቆየቱ ሰርቫንቱን ለምሬት ሲጋብዘው ቆይቷል አሁን ግን ላባቸው ሳይደርቅ መቀበል ጀምሯል።
በሚቶ ከተማ ፩ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ1ኛ-4ኛ ክፍል የሚማሩ 1,300 በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ምገባ አስጀምሯል።
በወረዳው ዙሪያ ከሚያዋስኑትን የፈጠራቸው መስተጋብሮች ሁነኛው አስብሎታል።
የጂዶ-ኮምበል ህዝቦችን ከተማ ወረዳ ህዝቦችን በመሰረተ ልማት የመንገድ ጥርጊያና በየ ጊዜ የሚገናኙ ሰዎች ከማድረግ አልፎ የዘመናት አብሮነታችንን በማደስ ያቀራረበና በፍቅር ያስተሳሰረ ሆኗል።
የሀላባንና የሚቶ ወረዳን ህዝብ ውድ አንድነት ያመጣው ብቸኛው መሪ ሆኗል።
ሌሎችሌሎችንም ተግባራት በሌላ ጊዜ ሰንጄ እስክመለስ ለአሁን ይህ ይብቃችሁ።
ይህ ሁሉ የሆነው በሪፎርሙ ማግስት ነው።
#ለመልካም አስተዳደር መስፈ ሁላችንም የድርሻንን እንወጣ!
📌3 ሚሊየን ብር ሰብስበናል!
የሙስሊም መካነ መቃብር ላይ ያለውን የብሎኬት ችግር ለመቅረፍ የብሎኬት ማምረቻ ማሽን ለመግዛት የጀመርነው ዘመቻ በሰዐታት ውስጥ 3ሚሊየን ብር መድረስ ችለናል። አልሃምዱሊላህ።
3 ሚሊየን ብር ብንሰበስብም የቀረን ብዙ ነውና ሁላችንም ተረባርበንና አሳከተን ለማህበረሰባችን እረፍት ለራሳችን ደግሞ ዘላቂ ሰደቃ አስቀምጠን ልናልፍ ይገባል።
ይህንን ለማሳካት ደግሞ እዚህ ፔጅ ላይ ካለነው ከ1ሚለየን በላይ ሰዎች ውስጥ 1700ሰዎች ብቻ 10ሺህ ብር ቢለግስ በቀብር ቦታዎች ላይ ላለው የብሎኬት ችግር በዘላቂነት ሊፈታ ይችላል
ታዲያ አሁን ወንድሞቼ፣ እህቶቼ በሞባይል ባንኪንግ ማስገባት ወይም ባንክ ሄዶ ማስገባት ከከበደን እንጂ አላህ ለሰጠው ሰው 10,000 ብር ምንድን ናት?!
📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አ/አ ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ
ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ T.me/contactuser99 ላይ ይላኩልን።
📌 መልዕክቱን ለማዳመጥ https://fb.watch/rehc2MGYNs/?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Harerge
Harer
I don't compare myself with athers Because I know that I am the best in my own way