Abba hamar

Abba hamar

Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Abba hamar, Health/Beauty, .

23/01/2024

Biyyaalessummaa, Deebii Gaaffiilee Hundaa…
********
Biyyaalesuummaan bu’uura tokkummaa fi obbolummaa ta’uudhaan lammiilee gidduutti jaalalli dhugaa akka dagaaguu fi waliin jireenyi cimaan akka jiraatu gochuudhaan ijaarsa biyyaa sadarkaa ol’aanaadhaan mirkaneessuu keessatti gahee ol’aanaa ta’e kan qabudha.

Gaaffiilee wal qixxummaa, bilisummaa, diimokiraasii fi eenyummaa dabalatee fedhii lammiilee hundaa qixa keessummeessuudhaan hunduu biyya isaa keessatti kabaja argatee akka jiraatu, garaagarummaa dhiphisee tokkummaa akka goonfatu, waloomaanis duratti akka tarkaanfatu kan taasisu seenessa hunda hammataa ta’edha.

Sabootni, sablammootni fi uummattootni biyya keenyaa hundi miira obbolummaa dhugaatiin dabaalamanii dhimma biyya isaanii irratti adda durummaan akka hirmaatanii fi ijaarsa biyyaa keessattis gahee isaanii akka bahataniif biyyaalessuummaa sadarkaa hundatti mirkaneessuun dhimma murteessaadha.

Photos from Oromia Prosperity Party / OPP /'s post 19/01/2024
19/01/2024

"የ ጥምቀት ከተራ ሀይማኖታዊ በዓል የሰላም ፣የመተሳሰብ ፣ የመተባበር ፣ የመደጋገፍ፤ የእንግዳ ተቀባይነታችን እሴት የሚጎላበት እና በህብር ደምቀን ለአለም የምንታይበት እንቁ ሀብታችን ነው"፡፡

አቶ ፍቃዱ ተሰማ የብልፅግና ፓርቲ ኦሮሚያ ቅ/ቤት ኃላፊ

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ2016 የጥምቀት ከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የጥምቀት ከተራ በዓል በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች በድምቀት የሚከበር፤ በዩኒስኮ በመንፈሳዊና በማይዳሰስ ቅርስነት ከመመዝገቡ ጋር ተያይዞ በርካታ ቱሪስቶች ወደ ሀገራችን በመምጣት የሚታደሙበት ድንቅ ሐይማኖታዊ በዓል ነው ፡፡ እንደ ከተራና ጥምቀት ያሉ ሀይማኖታዊ በዓላት ሀገራችን ለበርካታ አመታት ጠብቃ ያቆየቻቸዉ የሰላም ፣የመተሳሰብ ፣ የመተባበር ፣ የመደጋገፍ እንዲሁም እንግዳ ተቀባይነት ባህላችን እና ህብር ውበታችን ጎልተዉ የሚታወዩባቸዉ እንቁ ሀብታችን ናቸዉ፡፡

ሀይማታዊ እና ሀዝባዊ በዓላት የኢትዮጵያዊያን ቱባ ባህል እና አይነተ ብዙ ትሁፊት የሚንፀባረቅበት ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ የዉጭ ሀገር ጎብኚዎች ወደ ሀገራችን በመትመም የሚታደሙበት በመላዉ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኙ የበዓሉ ታዳሚዎች በባህል አልባሳቶቻቸው ደምቀዉ እና አሸብርቀዉ የሚታደሙበት እና ህብረብሄራዊ በሆነ ገፅታ የሚከበር በዓል መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ፡፡ እነዚህን ዉብ እና ድንቅ የሆኑ በዓላትን ፣ ታሪካዊ ሁነቶችን፣ ቱሁፊቶችን ጠብቆ ለቀጠይ ትዉልድ ማስተላለፍ ግድ ይለናል ፡፡

በተጨማሪም የጥምቀት በዓል ባህላዊ እሴቶቻችንን የምንለዋወጥበት ጠብቀን ያቆየናቸዉን አስደናዊ ትሁፊቶች የምንጋራበት ፣ በመቻቻል ሁሉም ከሁሉም ጋር የሚጋራዉ ታላቅ በዓል በመሆኑ አንድነታችን አና አብሮነታችን እንደ አለት የሚጠነክርበት ክስተት ነዉ፡፡የበዓሉ ድምቀት እና ሀይማኖታዊ ትሁፊቱን ለማሳነስ ከሚንቀሳቀሱ ፀረ ሰላም ሀይሎች እራሳችንንና አካባቢያችንን በመጠበቅ ከመንግስት የፀጥታ አካላት ጎን በመቆም በዓሉን በመፈቃቀርና በመተሳሰብ በፍፁም አንድነት እና ወንድማማችነት በተሞላበት ሁኔታ እንድናከብር ከወዲሁ አደራ ለማለት እወዳለሁ፡፡

በድጋሚ እንኳን ለ2016 የጥምቀት ከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
አቶ ፍቃዱ ተሰማ

የብልፅግና ፓርቲ ኦሮሚያ ቅ/ቤት ኃላፊ
መልካም በዓል!!!

Website