Ethiopian Tourist Guides Professional Association
Established under the prior mission of Safeguarding the right & benefit of Ethiopian tourist guides.
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር ከ (Japan International Coorperation Agency) ተወካይ Satoko Hara ጋር ትውውቅ በማድረግ በቱሪዝም ዘርፍ በተለይም ከቱሪስት አስጎብኚው አንፃር እና ተዛማች ጉዳዮችን በዝርዝር በማንሳት በጥምረት ለመስራት ምክክር አድርጓል።
📌 የዛሬው የማኅበራችን የክብር እንግዳ ማን ናቸው??
ተፃፈ✍️✍️ በአሸናፊ ካሳ (የቀድሞ የማኅበራችን ፕሬዚዳንት)
በስራም በፀጋም የከበሩ ታላቅ ሰው
ልዑል ራስ መንገሻ ስዮም
ትውልዳቸው በመዲናችን አዲስ አበባ በ1919ዓ.ም ሲሆን በለጋ እድሜያቸው ወደትግራይ በመሄድ አባታቸው ሲያርፉ በ7 ዓመታቸው በአጋዥ ሞግዚት የተንቤን አሰተዳደር ሆኑ። በልጅነት ዕድሜያቸው ጣልያን ከ40ዓመት በፊት በአድዋ ድል የደረሰበትን ሽንፈት ለመበቀል ከፍተኛ ጦር አዝምቶ በመጣበት ወቅት ተማርከው ወደ ሮማ ተወስደዋል።
ሮም በግዞት ወቅት ጀግናው ዘርአይደረስ ምግብ እያመጣ ይንከባከባቸው የነበረ ሲሆን ይህ ድንቅ ጀግና የአክሱም ሀውልት 3 ቦታ ተቆርጦ ብሎም አዲስ አበባ ለገሀር የነበር የሞአ አንበሳ ሀውልትም ተዘርፈው በሮም አደባባይ በሚቆሙበት ወቅት ወደ ናፖሊ ጉዞ ላይ የነበረውን ጀግናው ዘርአይደረስ የጣልያን ኮረኔሎችን ሌሎች አመራሮች
'ና አንተ ባርያ የናንተን ይሁዳ አንበሳ በሮሙ ተኩላ ተረገጠ' እያሉ ሲያሽማጥጡ ክብሩ ኢትዮጵያዊነቱ የነዘረው ጀግናው ዘራይ ደረስ ከወገቡ ደብቆ የነበረውን ጎራዴ ከአፎቱ ላይ መዝዞ ኮረኔሉና ሻለቃውን ጨምሮ አንገታቸውን ቀልቶ ብዙውቹን ገድሎ አቆሰላቸው።
በምድራቸው ላይ በጀግናው ውርደትን የተከናነቡት ጣሊያኖች በጀግናው ላይ ከፍተኛ ድብደባ አድርሰው በየአደባባዩ አዙረውታል።
ልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም ከ3ዓመት የሮም የግዞት ቆይታ በኃላ በ4ኛው ዓመት ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
ጣልያን የ5ዓመት ወረራ ወቅት በርካታ ግፎችን እንደፈጸመ ሁሉ ቀላል የማይባሉ መሰረተ ልማቶችንም ሰርቶ ከኢትዮጵያ ተሸንፎ ሲወጣ ቀደማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ በመንበራቸው ተመልሰው ከተቀመጡ በኃላ ልዑል ራስ መንገሻ በአዲስ አበባ ጣልያን ትምህርት ቤት: በምንሊክ ትምህርት ቤትና በሌሎችም ዕውቀት በመቅሰም የቀ.ኃ.ሥ የልጅ ልጅ ልዕልት አይዳን አግብተው በመንግስት መዋቅር ውስጥ ታላላቅ ክልል ወይም ራስ ገዞችን ያስተዳደሩ ሲሆን ከነዚህም ትግራይ: ሲዳሞ እና አሩሲ ይጠቀሳሉ።
ዘመናዊነትን ለማላበስ በተሰሩ ስራዎች የፍቅር ከተማ የምትባለውን ሐዋሳ ከምንም ተነስታ በተለየ የከተማ ዲዛይን እንድትመሰረት ያደረጉ ሲሆን ታቦር የተባለውን ተራራም የሰየሙት እርሳቸው ናቸው። ከዚህም ባሻገር የባህርዳር የመቀሌና የቱሪስት መርመስመሻ የነገስታት መንገሻ ታሪካዊቷ አክሱምንም የዘመነ የከተማ ፕላን እንዲኖራቸው አድርገዋል።
በተለያየ የመንግስት መስርያ ቤቶች በኃላፊነት የሰሩ ሲሆን ተቋማቱም ጠንካራ መዋቅር እንዲኖራቸው አድርገው በማደራጀት ተራራውን እየገመሰ ወንዞችን እያቋረጠ ብሎም ገድቦ ለልማት እንዲውል የተራራቁት እንዲቀራረቡ በቦርድ ሃላፊነት በሚያስተዳደሩት አውራ ጎዳና መስርያ ቤት በርካታ ስራን ሰርተዋል።
የአፍሪካ ኩራት የሆነውን አየር መንገድ በቦርድ አመራርነት ባሳለፉበት ወቅቶ የራሱ የሆነ የአብራሪነት: የበረራ አስተናጋጅና አገልግሎት ሙያ ትምህርት ቤት እንዲቋቋም ብሎም ኢትዮጵያውያን ወደ ውጭ ሄደው የበረራ ሙያ እንዲማሩ አለፍ ብሎም አየር መንገዱ ዘመናዊ ጀቶችን እንዲገዛ በማስቻል ዘመናዊ የአየር ማረፍያ ቦሌ ቦታውን አስመርጠው ለባለርስቶች ካሳ ከፍለው በህንፃ ዲዛይኑና በግንባታው ተሳትፈው አሰርተዋል።
ቀ.ኃ.ሥ አፍሪካ ሕብረትን ለማቋቋም ከሌሎች መሪዎች ጋር መክረው በወሰኑበት ወቅት መሰብሰቢያ እንዲሆን ECA አዳራሽን በአንድ ዓመት ውስጥ በ3 ፈረቃ ለ24 ሰዓት በመስራት በልዩ ውበት ታንጾ እውን እንዲሆን አስችለዋል።
ዛሬ ላይ በዓለም ዘንድ መነጋገርያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር መደራደርያ የሆነውን የአባይ ወንዝ ግድብ ጥናት በነበራቸው የስራ ኃላፊነት ከውነው የዛሬ ትውልድ እንዲገነባ ውለታን ውለዋል።
ከመሰረተ ልማት ግንባታቸው ቅሪት የሆነው አንዱ በከባዱ በረኃ ላይ የሚገኘው ከዴስዓ እስከ ዳሎል ያስጠረጉት መንገድ ሲሆን በርካታ ሀገር ጎብኚ መርማሪዎች እንዲጠቀሙበት ያስቻለ ሲሆን በ15 ዓመት በፊት በአስፋልት ደረጃ አድጎ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ቱሪስት ከመቀሌ ዳሎል እንዲመላለስ በማስቻል ለዛሬው ቱሪዝም ውለታን አስቀምጠዋል።
ልዕልነታቸው ነገሮችን ቀድሞ የመመልከት ጸጋ ስለነበራቸው ቀደም ብለው በመረዳት ቱሪዝምን ምንነቱን ጥቅምና አገልግሎት ከባድ የሆነውን የማሰስገንዘብ የማሳመን የማስወሰን ስራ ለቀ.ኃ.ሥ እና መካንንቱ ጥበብ ተጠቅመው እንዲቋቋም ፍቃድ ቢያገኙም ማን ይከውነዋል ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ እኔው አደራጃለሁ በማለት የቱሪዝም አባት የተባሉትን አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰን ያላቸውን ዕውቀትና ዝንባሌ ስለሚያውቁ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ድርጅት እንዲያቋቁሙ ሾመዋቸው ወደስራ አስገብተዋል። ቱሪዝሙን እንዲያውቁ የሆኑበት ለመንግስት ስራ ወደ ጀርመን ሄደው ከቻንስለሩ ለቀረበላቸው ምን እናግዞት ጥያቄ
1. የከተማ ፕላን መሀንዲስ ባህርዳርን 2ኛ መናገሻ ለማድረግና
2. ጀርመንን ሲያስጎበኛቸው ስለቱሪዝም የተረዱትን ሀገራቸው ቱሪዝም ኢንዱስትሪ እንድትቀላቀል ሙያተኛ እገዛን ጠይቀው
ለሁለቱም ምላሽ ሲያገኙ ቱሪዝሙን ከኛ በአቶ ሀብተሥላሴ አማካኝነት እንዲቋቋም አድርገዋል።
ለኢትዮጵያ ቱሪዝም ዋና መሰረት ከጣሉት ከአደራጁት ከአሳደጉት መሀል በመሆናቸው ብሎም ስለሌሎች አበርክታቸው ታሪክ ይዘክራቸዋል።
ሁሌም ትውልድ አደራውን ይወጣ ሀገሩን ይውደድ በተግባርም በማልማት በስራ ይግለጽ በማለት ይመክራሉ
በስራም በፀጋም የከበሩ ታላቅ ሰው
ልዑል ራስ መንገሻ ስዮም
ቀን #30
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ30ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የተሳትፎ ምስክር ወረቀት
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በተካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ ለ29ቀናት ካለማቋረጥ በንቃት ላደረግነው ተሳትፎ የተሰጠ የምስክር ወረቀት።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
ቀን #29
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ29ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
ቀን #28
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ28ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር ከኢትዮ ቴሌኮም አመራሮች ጋር ትውውቅ በማድረግ በቱሪዝም ዘርፍ በተለይም ከቱሪስት አስጎብኚው አንፃር እና ተዛማች ጉዳዮች ላይ ምክክር በማድረግ በጥምረት ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሷል።
👉 በምክክር ወቅት ከተነሱ ጉዳዮች መካከል፦
- ቱሪስት አስጎብኚዎችን ሊያግዙ ይችላሉ የተባሉ የቴክኖሎጂ ጉዳዮችን በተመለከተ
- ዲጂታል ማርኬቲንግ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በተመለከተ የአጭር ጊዜ ስልጠና
- የቴሌ ብር አጠቃቀም ከቱሪስት አስጎብኚዎች አንፃር
- የቱሪስት ጥቅል(package) ስለማዘጋጀት
- በተለያዩ ማኅበራችን በሚያዘጋጀው ኩነቶች ላይ አጋር ስለመሆን
- ቱሪዝም ሶፍትዌሮችን በማበልፀግ እና ለቱሪስት አስጎብኚው ተደራሽ በሚሆንበት ጉዳይ
- የኢንተርኔት ተደራሺነት ከመዳረሻ ቦታዎች አንፃር...
ቀን #27
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ27ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
ቀን #26
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ26ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
ቀን #25
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ25ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ በመገኘት በኢትዮጵያ ለሚገኙ የውጪ ሀገር አምባሳደሮች ስለማኅበሩ ገለፃ አድርጓል። ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የተገኙበት የአምባሳደሮች ፎረም ላይ በመሳተፍ በተለይም ከቻይና ኢምባሲ ጋር በቅርበት ባደረገው ምክክር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በተለይም በቱሪዝም ዘርፍ አብሮ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሷል። ከዚህ በተጨማሪ ከአልጄሪያ፣ ሞሮኮ፣ ግብፅ እና ቫቲካን አምባሳደሮች ጋር ትውውቅ አድርጓል። በዚሁ ፎረም ላይ የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ለአምባሳደሮች ገለፃ አድርገዋል።
🔸የተሳትፎ የምስክር ወረቀት🔸
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር የአዲስ አበባ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የአለም የቱሪዝም ሳምንት "ቱሪዝም ለአረንጓዴ ልማት፣ አረንጓዴ ልማት ለቱሪዝም" በሚል ርዕስ በአዲስአበባ መስቀል አደባባይ ከጥቅምት 20-22፣2016 ዓ.ም ባዘጋጀው አውደርዕይ ላይ ተሳትፎ በማድረግ የምስክር ወረቀት ተቀብለናል።
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
ቀን #24
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ24ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር የአዲስ አበባ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የአለም የቱሪዝም ሳምንት "ቱሪዝም ለአረንጓዴ ልማት፣ አረንጓዴ ልማት ለቱሪዝም" በሚል ርዕስ በአዲስአበባ መስቀል አደባባይ ከጥቅምት 20-22፣2016 ዓ.ም ባዘጋጀው አውደርዕይ ላይ የ2ኛ ቀን ተሳትፎ። ይምጡ፣ ይጎብኙ፣ ያስተዋውቁ!
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ23ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር የአዲስ አበባ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የአለም የቱሪዝም ሳምንት "ቱሪዝም ለአረንጓዴ ልማት፣ አረንጓዴ ልማት ለቱሪዝም" በሚል ርዕስ በአዲስአበባ መስቀል አደባባይ ከጥቅምት 20-22፣2016 ዓ.ም ባዘጋጀው አውደርዕይ ላይ እየተሳተፍን እንገኛለን። ይምጡ፣ ይጎብኙ፣ ያስተዋውቁ!
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ22ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ21ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ20ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ19ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የአዲስ አበባ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የአለም የቱሪዝም ሳምንት "ቱሪዝም ለአረንጓዴ ልማት፣ አረንጓዴ ልማት ለቱሪዝም" በሚል ርዕስ አውደርዕይ በአዲስአበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ከጥቅምት 20-22፣2016 ዓ.ም አዘጋጅቷል። የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር ዝግጅቱን አጠናቆ ተሳታፊ ለመሆን የራሳችንን ዳስ (booth) ይዘናል። ይምጡ፣ ይጎብኙ፣ የስራ ዕድል ያግኙ፣ ያስተዋውቁ!!
የጥንቃቄ መልዕክት‼️
በቅርቡ ከአስር ቀን በፊት የኤርታኣሌ የእሳተ ጎመራ በድጋሜ እንደፈነዳ እና እጅግ ማራኪ ገፅታ እንደነበረው የሚታወቅ ነው። የፈነዳው ላቫ ትኩስ እና ያልደረቀ በመሆኑ እንዲሁም አካባቢው ባልደረቀ የአለት ቅርፊት በመሞላቱ ምክንያት በእግር የሚደረግ ጉዞ (በተለይም በማታ) ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ እያሳሰብን ጉዞውን በቀን ማድረግ ቢቻል መንገዱን በደንብ ለማየት እንደሚረዳን ለማሳሰብ እንወዳለን።
ተጨማሪ መረጃ፦ በቅርቡ ጉዞ ካደረገ እና ይህንን መረጃ ለጠቆመን የማኅበራችን አባል አቶ አቻምየለህ አምኃ ማግኘት ይቻላል። 0931-191663
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ18ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ17ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪዝም ቀንን በማስመልከት የእግር ጉዞ ፕሮግራም ለእሁድ ጥቅምት 18፣2016 ዓ.ም አዘጋጅቷል በመሆኑም ለ 8 የማኅበራችን አባላት ግብዣ ተደርጓል። ቅድሚያ ይመዝገቡ የዝግጅቱ ተሳታፊ ይሁኑ!!
ለመመዝገብ፦ 0978006935
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ16ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ15ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ14ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ13ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ12ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር ከ GIZ ጋር ትውውቅ በማድረግ በቱሪዝሙ ዘርፍ በተለይም አባላት ስልጠና በሚያገኙበት ጉዳይ ዙሪያ እንዲሁም አባላት ድረጅቱ በሚያዘጋጀው ፕሮጀክቶች ላይ ተሳታፊ በመሆን ዕውቀት እና ልምዳቸውን በሚያካፍሉበት ጉዳዮች ላይ ምክክር አድርገናል።
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ11ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር ወደ ክልሎች በአካል በመሄድ ከክልል ቱሪዝም ቢሮዎች ጋር ለመነጋገርና አብሮ ለመሥራት መርሐ ግብር የያዘ ሲኾን ነገር ግን የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ዐውደ ርእይ በፈጠረው ዕድል ሁሉንም እዚሁ በማግኘታችን በዛሬው ዕለት ደግሞ #ከደቡብ ኢትዮጵያ እና #ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊዎች ጋር በመገናኘት የክልሎቹ ዕምቅ የቱሪዝም ሀብቶችን ለማስተዋወቅ፣መዳረሻዎቹን ለገበያ እንዲቀርቡ ለማድረግ በአጠቃላይ በቱሪዝም ዘርፍ አብረን በጋራ ለመሥራት ምክክር አድርገናል። በተጨማሪም ለማህበራችን አባላት የ FAM trip በማዘጋጀት የክልሉን የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማስተዋወቅ ጉዳይ ላይ መክረናል።
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ10ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
እንኳን ደስ ያለን!!
ሌጲስ ኢኮ-መንደር በዓለም ድንቅ የቱሪዝም መንደርነት በተባሩት መንግስታት የዓለም ቱሪዝም ድርጅት እውቅና ሽልማት ተሰጥቶታል፡፡ ሌጲስ፦ማራኪ የተፈጥሮ መስዕብ፣ ውብ እይታ፣ አስደማሚ ሀገር በቀል እፅዋት፣ ብርቅዬ አእዋፋት እና እንሰሳት ያሉበት መንደር ነው። ይህ መንደር ከአዲስ አበባ 258 ኪ.ሜ ወይም ከአርሲ ነጌሌ 17ኪ.ሜ ላይ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ9ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ8ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ በመገኘት የሴት አስጎብኚ የማኅበራችን አባላትን ለቱሪዝም ስለሚያበረክቱት አስተዋጽኦ
ለቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሌ እና ለሚኒስትር ዲኤታ አቶ ስለሺ ግርማ ገለፃ ተደርጓል።
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማኅበር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 /2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በሚካሄደው የሀገር አቀፍ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ኤግዚቢሽን ላይ #የ7ኛ ቀን ተሳትፎ።👇
-----
#ልወቅሽኢትዮጵያ #ኢትዮጵያምድረቀደምት #ኢቱአባማ
ከመጀመርያዎቹ የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች መካከል ከኾኑት አቶ ጥምቀቱ ወዳጆ ጋር በቱሪዝም ሆስፒታሊቲ ዐውደ ርእይ ላይ አግኝተናቸው የተወሰነ የአስጎብኚነት ታሪካቸውን እንዲያጫውቱን ያደረግን ሲኾን ወደፊት በሰፊው ታሪካቸውን ኢንተርቪ አድርገን በጽሑፍ ሰንደን ለማጋራት ቃል እየገባን
እስከዛው ድረስ ግን በትንሹ ቀንጨብ አድርገው የነገሩንን የቱሪስት አስጎብኚነት ታሪክን እናጋራችሁ፦
ከ1956~1958 የቱሪዝማችን አባት የኾኑት አቶ ሀብተ ሥላሴ ኢትዮጵያ ቱሪዝም እንደጀመረች ያዘጋጁትን ደብዳቤ ለኤምባሲዎች ሄደው እንዲሰጡ በመልእክተኝነት የጀመሩት ተልእኮ በኋላ ቱሪስቶች መምጣት ሲጀምሩ "በል አሁን ሂድና ስድስት ኪሎን፣አራት ኪሎን በከተማዋ ያሉ አንዳንድ መዳረሻዎችን ወስደህ አስጎብኝ" ብለው መኪናቸውን ከነሹፌራቸው ሰጥተው በ1958 ማስጎብኘት እንደጀመሩ በጥቂቱ አውግተውናል...
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Addis Ababa
Opening Hours
Monday | 10:00 - 16:00 |
Tuesday | 10:00 - 16:00 |
Wednesday | 10:00 - 16:00 |
Thursday | 10:00 - 16:00 |
Friday | 10:00 - 16:00 |
Saturday | 09:00 - 13:00 |
Office Addis Ababa
Addis Ababa, P.O.BOX21261,CODE1000
We are working for/with the most poorest and potentialy vulnerable elders in Ethiopia!
Bole Subcity, Woreda 03, Zewdu Gessese Bldg, House No. 2414/2nd Foor
Addis Ababa
We are visionary, committed and disciplined young Ethiopians passionate to make a positive difference in the lives of our fellow citizens and the humanity through community service...
Addis Ababa
Rotaract Club of Solyana is one of the 16 clubs in Ethiopia, and has been running since 2007 as a partner in service of Rotary International
Addis Ababa
RAC Ra'ey is a rotaract club with members of different professions and knowledge in Ethiopia working for the realization of Ethiopia's visions VISION IN ACTION!
Nifas Silk Lafto Sub City, Kore Mekanissia Area
Addis Ababa
We are a 501c3 non profit organization, our mission is to bring about transformation from the insideo
EiABC, Dej. Baltcha Aba Nefso Street
Addis Ababa
Welcome to the AIESEC in Ethiopia Official Fan Page! AIESEC is the World's largest student‐run organi
Opposite French Embassy
Addis Ababa
The School of St Yared opened in 2009 with the aim of offering a top class education to talented, imp
Addis Ababa
Addis Ababa, 41303
Great Commission Ministry Ethiopia on the journey of spiritual movement every where is impacting stu
Addis Abeba
Addis Ababa, FUTUREPARK
Goh Be Dembia Charitable Association
Ambo Street, Melka Gefersa
Addis Ababa, 10620,ADDISABABA
This is page of cancer care ethiopia. Updates about works will be presented here.