Sele Enat Mahiber
Sele Enat Cha.Org is an indigenous non profitable child-focused non-governmental orgn. established... No. 0757 in 2009.
Sele Enat Mahiber is an indigenous non profitable child focused non- governmental organization established in 2002 G.C and has been legally registered under the new charities and societies proclamation no 621/2009, Reg. The organization has got different branches in different parts of Ethiopia placing the head office in Addis Ababa. In every stations of the orphanage mainly facilitate creating a f
እንደምን ከረማችሁ ውድ የስለእናት ቤተሰቦች።
የፊታችን እሁድ ግንቦት 11 ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በዳግማትንሳኤ በዓል ምክንያት የተራዘመውን የቡና ጠጡ ፕሮግራማችንን የምናካሂድ ስለሆነ እንደተለመደው ከወዳጆቻቹ ጋር እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።
"የተሻለ የልጅነት ግዜ ለሁሉም ህፃናት "
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ ።
በዓሉን በሰላም እና በፍቅር እንዲሁም በደስታ እንድናሳልፍ ለረዳን እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
እንዲሁም የስለእናት ቤተሰቦች ከኛጋር አብራችሁ ስላላችሁ ፤ የበዓል የመአድ ማጋራቱ ላይ ለተሳተፋችሁ ሁሉ ምስጋናችን ይድረሳችሁ።
ለህዝበ ክርስቲያን በክርስቶስ ክርስቲያን ለተባላችሁ ሁሉ
እንኳን ለተከበረው የስቅለት ቀን በሰላም አደረስዎ እያልን ፤ በዓሉ የሰላም፣ የደስታ ፣ የጤና እና የመተሳሰብ እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን፡፡
መልካም የትንሳኤ በዓል!ይሁንላችሁ ።
ሀገራችን ሰላም ትሁን🙏🙏🙏
" የተሻለ የልጅነት ግዜ ለሁሉም ህፃናት "
ውድ የስለእናት ቤተሰቦች እንደምን ከረማችሁ🙏 ይህን መልዕክት ለሌሎች እንዲደርስ ሼር በማድረግ ተባበሩን።
እንዲሁም የፊታችን ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ የፋሲካን በዓል ምክንያት በማድረግ በስለእናት ጊቢ ውስጥ ልናከናውነው ባሰብነው የመአድ ማጋራት እንቅስቃሴ ላይ ሁሉም ወዳጆች እነዚህን ድጋፍ የሚሹ ህፃናት እና እናቶችን በመደገፍ በዓልን ለየት ባለ ሁኔታ እንዲያሳልፉ የምንችለውን አንድናግዝ ጥሪ እናቀርባለን።
We are deeply touched by the wonderful opportunity that has been given to our beloved child, Kidus, and also for supporting Sele Enat. We cannot express enough how thankful we are for this incredible opportunity. Your kindness and generosity have touched our hearts in ways we cannot describe. We are forever grateful for your support and thank you from the bottom of our hearts.
Meet Kidus Wassie, winner of our sponsorship program, in collaboration with Sele Enat charity organization, Executing our social responsibility to build a vibrant community of photographers and storytellers who harness their talents to ignite positive change through their work.
Follow us for more on
Facebook
https://www.facebook.com/profile.php?id=100094396763504...
Instagram
https://www.instagram.com/vint_ageafrica/
Linked in
https://www.linkedin.com/.../vintage-africa-school-of.../
Telegram
https://t.me/vintageafricaphothoschool
Tiktok
https://www.tiktok.com/
ነገ እሁድ ከሰአት በኋላ ከስምንት ሰዓት ጀምሮ ውዱን ግዜዎትን ከኛ ጋር ቢያሳልፉ ያተርፉበታል።
በጎነት ለራስ ፣ ለወገን እንዲሁም ለሀገር መሠረት ነው ። በጎነትን መርህ አድርገን የሚያዝያ ወርን የቡና ጠጡ ፕሮግራም ለማክበር ሦስት ቀናት ብቻ ቀርተውናል።
እሁድ ፣ ሚያዝያ 06 ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ ሁሌ ቡና ፊትለፊት ( ከዳማ ትሬዲንግ ጎን) በሚገኘው ግቢያችን እንድትገኙልን በአክብሮት ተጋብዛችኋል ።
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
ስለእናትን ወክላችሁ በነገው ቀን ለምትወዳደሩ በሙሉ መልካሙን ሁሉ እንመኛለን።
ውድ የስለእናት ቤተሰቦች እንደምን ከረማችሁ ።
ሴት እናት ናት ፣ ሴት እህት ናት ፣ ሴት ሀገርም ጭምር ናት የሚለውን እውነታ ይዘን " ሴትነት " በሚል ርዕስ የሴቶችን ቀን በዚህ ወር የቡና ጠጡ ፕሮግራማችን ልናከብር ጥቂት ቀናት ቀርተውናል።
እኛ ይህን ታላቅ ዕለት ከልጆቻችን ጋር ልናሳልፍ ወስነናል ፤ እናንተስ ?
ሼር እና ላይክ ይደረግ
"የተሻለ የልጅነት ግዜ ለሁሉም ህፃናት"
Welcome back to your home country, Bini! It's great to see you again. We are thrilled to have you back and look forward to the inspiration you will bring to those around you. Thank God for your safe return!
Thanks for being a top engager and making it on to my weekly engagement list! 🎉 Abayneh Anja Ethiopia, Rose Ayena Demisse, Firesenay Girma
Bethlehem Agegne is a remarkable young girl who has a heart of gold. Even though she lives in the USA, she never forgets her roots and always tries to give back to her homeland, Ethiopia. Her latest act of kindness is setting up a GoFundMe campaign to help the underprivileged kids living in the Sele Enat charitable organization. It's heartwarming to see such selflessness and compassion in someone so young. We can all learn from Bethlehem's example and try to make a positive difference in the world. Please donate and share with your family and friends.
May God bless you all 🙏
For Ethiopian Children Fundraiser: 2024, organized by Bethlehem Agegne Ethiopia is a country located in the horn of Africa that is filled with rich … Bethlehem Agegne needs your support for For Ethiopian Children Fundraiser: 2024
እሁድ ከሰዓት በኋላ አብረን እንዋል።
የተሻለ የልጅነት ግዜ ለሁሉም ህፃናት!
እሁድ ከ ሰአት ጠብቁን።
የተሻለ ልጅነት ግዜ ለሁሉም ህፃናት!
ደረሰ ደረሰ ደረሰ..... ወርሃዊ የቡና ጠጡ ፕሮግራማችን ደረሰ የካቲት 3 ከቀኑ 8 ሰዐት ጀምሮ ።
" ፍቅርና መስዋዕትነት "
በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መታሠቢያነቱን ለ128 ኛው አድዋ በዓል ያደረገው የየካቲት ወር የቡና ጠጡ ዝግጅት እያዝናኑ ቁምነገር የሚያስጨብጡ ፕሮግራሞችን ይዞ ሊቀርብ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል።
የተለያዩ የኪነጥበብ ስራዎችን አዘጋጅተን እንጠብቆታለን እርስዎስ ከቤተሠብዎ ጋር ይህን የድል ወር ከልጆቻችን ጋር ለማሳለፍ ተዘጋጅተዋል?
እንግዲያውስ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ በሚገኘው ግቢያችን የካቲት 3 ከቀኑ 8 ሰዐት እንገናኝ፤ እርሶም ይሁኑ ቤተሰብዎ ያተርፉበታል።
መልካም ሰነንበት! " የተሻለ የልጅነት ግዜ ለሁሉም ህፃን !"
" የተሻለ የልጅነት ግዜ ለሁሉም ህፃናት"
ይህንን አላማችንን የተረዳው የፈረስ ትራንስፖርት ድርጅት ( የፈረስ ማይልስ የልገሳ ክፍል) ፤ በአራተኛው የፈረስ የልገሳ ፕሮግራም ላይ እንድንታገዝ በአፕልኬሽኑ 6090 ላይ ስላካተተን እናመሰግናለን።
የፈረስን አፕ የምትጠቀሙ የስለእናት በጎፈቃደኞች፣ ዘመዶች እና ወደጆች አፑን በተጠቀማችሁ ቁጥር ስለእናትን እንድታስታውሱ እንጠይቃለን ።
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=686924476974542&id=100069709877958&mibextid=Nif5oz
ሠላም ለእናንተ ይሁን ውድ ቤተሠቦቻችን
በታላቅ ጉጉት የምንጠብቀው ፤ ከእናንተ ጋር የማይረሳ የቤተሠብ ጊዜ የምናሳልፍበት የወርሃዊ ቡና ጠጡ ፕሮግራማችን ጊዜውን ጠብቆ ተዘጋጅቷል። እሁድ ፣ ጥር 05 ፣ 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በመምጣት ከልጆቻችን ጋር ድንቅ ጊዜን ያሳልፉ ዘንድ
ከነቤተሰብዎ ተጋብዘዋል።
የዛሬው የጠዋት ውሎችን በፈረስ ድርጅት ጋባዥነት በራድሰን ብሉ ሆቴል እንገኛለን፤ የዕለቱ አጀንዳም የፈረስ ማይልስ የልገሳ ኘሮግራም ላይ ስለእናቶች እንድንገኝ በመጋበዛችን ሲሆን ፤ ከኘሮግራሙ በኋላ ምን እንደተከናወነ እናሳውቃለን።
"በፍቅር፣ በመተሳሰብ ፣በመረዳዳት እና በደስታ የተሞላ የገና በዓል እንዲሆንላችሁ ተመኘን"
💚💛❤️ ለስለእናት የበጎ አድራጎት ድርጅት የአየር ሰዓት ስጦታ ከትርታ 97.6FM የገና ስጦታ ተበረከተለት።
ትላንት ታህሳስ 25 ቀን 2016 ዓ/ም
ጣቢያው ሥርጭቱን የጀመረበትን አንደኛ ዓመት በዓል አስመልክቶ ቦሌ በሚገኘው ጣቢያው በአይነቱ ለየት ያለ የድጋፍ መርሐግብር አከናውኗል።
በዚህ መርሐግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የጣቢያው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘካሪያስ የተደረገው አንድ ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአየር ሰዓት ድጋፍ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ የሚሰራውን ሥራዎች ለማብረታታት ያለመ ነው ብለዋል። ስለእናትም ለሀገር አንደ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ በግለሰቦች ብቻ ሳይሆን በተቋማትም ጭምር እንዲህ መታገዙ እንደሚያበረታታው እና የተጠናከረ ስራን እንዲሰራ እንደሚያተጋው በመግለጽ ትርታን እና የስራ ሐላፊዎችን አመስግኗል እንዲሁም ከዚህ በፊትም ጣቢያው ስለሚያደርገው እገዛም ምስጋናን አቅርቧል።💚💛❤️
ሠላም ለእናንተ ይሁን የስለእናት ቤተሰቦች
ትናንት በነበረን ዝግጅት ላይ ስላሳያችሁን መተባበር ፣ መተጋገዝ፣ አክብሮት ፣ በጎነት ፣ ትግስት ፣ ፍቅርና ደስታ ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን::
እግዚአብሔር ያክብርልኝ🙏🙏🙏
ውድ የስለእናት ቤተሰቦች በታህሳስ 20 / 2016 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በጊቢያችን ውስጥ በአይነቱ ለየት ያለ ፕሮግራም አዘጋጅተናል ። አዘጋጅ ኮሚቴው (በጎፈቃደኞች ) መግቢያላይ የመግቢያ ካርዳችሁን በመቀበል በአግባቡ ያስተናብሯችኋል።
ለበለጠ መረጃ ከታች በተቀመጠው ስልክ ላይ ይደውሉ።
✨🎬Movie With a Mission!
🍿🍿 Don't miss our outdoor Movie Fundraiser , where every ticket helps Sele Enat Achieve it's Goals 🎀🎀🎀
🍿🎶🎵🎼🎼💃👯🪩🎄🎄
Come for the laughs, Stay for the Cause🌟🌟🌟
📆 Saturday, December 30
⏲️ Doors open @ 4 PM
🎬 Will Start @ 6 PM
📍Sele Enat Charitable Organization Compound Infront of Vatican
📱 0940656565 / 0921939393
ውድ የስለእናት ቤተሰቦች የፊታችን እሁድ ከቀኑ 7:30 ጀምሮ ወርሃዊ የቡና ጠጡ ፕሮግራማች እንደሆነ ይታወቃል ፤ በዚያው ዕለት የአለም የሕፃናት ቀን በዓልን በጋራ እንድከብር ጋብዘኖታል።
💚💚💛💛❤️❤️Happy world children's day!💚💚💛💛❤️❤️
To every child, may your dreams be as big as your imagination and may you have the courage to chase them. Wishing you a day filled with love and laughter. Wishing all the children a day as colourful and joyful as their smiles. May your journey through childhood be filled with love and warmth.
እንደምን ከረማችሁ የስለእናት ወዳጅ ቤተሰቦች
የህዳር ወር የሻይ ቡና ፕሮግራማችን እንደተለመደው እሁድ ከቀኑ 8:00 ጀመሮ ባማረ ሁኔታ ይከናወናል። የእለቱ የስለእናት መድረክ ተጋባዥ እንግዳችን አቶ እድሜ አለም ግዛ 'ትኩረት የሚሹ ትኩረት አሳዳጊዎች' በሚል ማህበረሰባችን የሚያነቃ ሃሳባቸውን ያጋሩናል።
ውድ የስለእናት ቤተሰቦች እንደምን ከረማችሁ የሚቀጥለው ሳምንት የሻይ ቡና ፕሮግራማችን ቅዳሜ ጥቅምት 3 /2016 ዓ.ም ባለን ፕሮግራም ምክንያትነት እሁድን የዘለልነው መሆኑን እያሳወቅን፤
ቅዳሜ ከሰዓት በስምንት ሰዓት ላይ አርሎ ያዘጋጀውን "ወርቃማ ጎጆዎች" የተሰኘ ፕሮግራም እንድትታደሙ ተጋብዛችኋል ፤ ነገር ግን ይህ ፕሮግራም በአዘጋጁ" አርሎ "ሀሳብ አመንጪነት ምክንያት የፕሮግራሙ ይዘት ከዚህ ቀደም ከነበረው ለየት ያለ ፕሮግራም ሲሆን በተለይ ወደ ትዳር ህይወት መንገድ ለጀመራችሁ እና በትደር ህይወት ውስጥ ብዙ አመት ያላስቆጠራችሁ ወንድሞች እና እህቶች እንዳያመልጣችሁ እንላለን።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Videos (show all)
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
25136
2Q3W+XV2 Imagine1day, Gabon Street
Addis Ababa, 1000
Educating people to transform themselves, their communities, and the world.
Meskel Square , Lion Building , 9th Floor
Addis Ababa, 1502A.A
OWDA is a charity organization that Promotes conditions of sustainable human development through implementing programs on basic service delivery, economic opportunities, livelihood...
Addis Ababa. Ethiopia
Addis Ababa
WCEO is Charity Society Organization (CSOs) founded to engage in empowering the community particularly women and children through designing different interventions that create econ...
Addis Ababa, ###X
This page is where Jaldu Woreda people will share their ideas, views and discuss on what ever agendas raised
Addis Ababa
To coordinate humanitarian assistance to save lives, restore dignity through psycho-socio rehabilita
SCORE A. A Office
Addis Ababa
We are part of 3000 Spiritans working in over 57 countries. We have been Serving in Ethiopia since 1972. We minister in areas for which the Church has difficulty in finding workers...
Around 6kilo
Addis Ababa
Abdellah Ibnu Umi Mektum Qur’an Association is a certified religious non-governmental organization