የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ድምፅ
የሙፍቲ ትውልድ ነኝ
በአሁን ሰዓት ጎፋ መብራት ሀይል ተንዒም መስጅድ የአካባቢው ማህበረሰብ በሌለበት ከአለም ባንክ ከኬንቴሪ ከፉሪ በሚመጡ ሰዎች የወረዳው ነዋሪ ባልሆኑ አካላት ብቻ በፖሊስ ታግዞ ንግግር እያደረጉ ነው በመስጅዱ የተገኙ የአካባቢው ነዋሪዎች በፖሊስ ተይዘዋል መንግስት ከህዝብ ጎን መሆን ተስኖታል
#
#ዑድ
ሰበር አሁን 🔇🔇🔇
የተንዒም መስጂድ ሙዓዚን ለአሱር ሶላት አዛን እንዳየይሉ በፖሊስ መከልላቸዉ ተሰማ ፡፡
ምዕመናን ወደ መስጂድ እንዳይሄዱ ሰላት እንዲያቆሙ ከዚህ በላይ የሚያደርግ ነገር የለም የፖሊስ አካላት ለህገወጡ አስረክቡ ካልሆነ እስክትስማሙ አትሰግዱም የሚል ጫና መሆኑ ነዋሪዎች ገልፀዋል ፡፡
ተንዒም መስጂድ ማለት ፦
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 ልዩ ስሙ ጎፋ መብራት ሀይል የሚገኝ ሲሆን ይህን መስጅድ የአዲስ አበባ መጅሊስ ከንፋስ ስልክ መጅሊስ ጋር በመቀናጀት መስጅዱን ህጋዊ ኮሚቴ ከመስጅዱ ለማባረር እየታገሉ ቆይተዋል ፡፡
ከዚህ ቀደም ለመስጅድ ኮሚቴዎች ምንም ግልባጭ ሳይሰጡ ለወረዳ ሰላም እና ፀጥታ እንዲሁም ለፖሊስ በመስጠት ታግዳቹሀል ብለውናል የመስጅዱ ኮሚቴ አስር ሲሆን ከመሀከል ለእነሱ የሚመቻቸውን በመውሰድ የሱፍያ አመለካከት አላቸው ያላቸውን 7 ኮሚቴ አግደዋል ይህ ኮሚቴ በአካባቢው ሙስሊም ማህበረሰብ የተመረጠ ሲሆን የአካባቢውን ሰው ሰብስቡና ወስኑ ብንላቸው መወሰን ፍቃደኛ አይደሉም ፡፡
የአካባቢው ሽማግሌዎች ጉዳዩን በሽምግልና ለመፍታት እየሄደበት ሲሆን ነገር ግን በሽምግልና ባለበት ሁኔታ ለኮሚቴው ርክክብ አድርጉ እያሉ ነው አለዚያ በህግ አግባብ እርምጃ እንወስዳለን እያሉ ነው ::
የአካባቢው ጀመዓ ክፍለ ከተማ መጅሊስ ሲሄድ ህዝብ ሰብስበን እናወያያለን ይላሉ ተመልሰው ደብዳቤ እየፃፉ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው ሲሉ ገልፀዉልናል ፡፡
#ሚዛን #የሙስሊሞችድምፅ #ኢትዮጵያ
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር
የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማሕበር
Abiy Ahmed Ali
#መስጅድ ነጠቃው ይቁም
ማን ምን እንደነበረ ግልፅ ነው ከማን እንደነበረም ግልፅ ነው
ሀይማኖትን ከዘር ፖለቲካ ጋር ማቆራኘት ዋጋ ያስከፍላል
ፖለቲካው የከሰመ ለታ ሀይማኖቱም ዘሩም ይከስማል
ዕለተ ሐሙስ በደረሰ ቁጥር ተቀባይነት ያጣው በሰልጣን አማን የሚመራው ህገ ወጥ የወሀቢያ መጅሊስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ወይዘሮ ሊዲያ ጋር ይጠናል እሷ በሚሰጣት ረብጣ ገንዘብ ትርፍራፊ በሚለቀቅላቸው የክፍለ ከተማ ሰላም እና ፀጥታ የሀይማኖት እሴት እና ግንባታ ሀላፊዎች ጉቦ እንጥብጣቢ በሚደርሳቸው የወረዳ ካድሬዎች ስራውን እየሰራ ይገኛል በአዲስ አበባ በተለያየዩ መስጅዶች በክፍለ ከተማ ህገ ወጥ መጅሊሶች ነባሩን የሱፍያ ማህበረሰብ የማሸማቀቅ ጊዜው የእኛ ነው መስጅደሸ የማስለቀቅ ስራዬ ብለዋል ሙስሊሙ ማህበረሰብ እሴቱን ይጠብቅ::
መቀመጫውን ላፎቶ ቢላል መስጅድ ያደረገው የክፍለ ከተማ የወሀቢያ መጅሊስ የሱፍያ መስጅዶችን የመረበሽ አባዜ ተያይዞታል በትላንትናው እለ በሳሪስ አዲስ ሰፈር ሒክማ መስጅድ ነባሩ ኮሚቴ አስተዳዳሩ ባላወቀበት ሁኔታ ለሒክማ መስጅድ አዲስ ኮሚቴ መርጠናል ነባሩ ስለታገደ ርክክብ አድርጉ የሚል ደብዳቤ በመስጅድ በር ላይ ለጥፈዋል
መቀመጫውን ላፍቶ ቢላል መስጅድ ያደረገው ህገወጡ የወሀቢያ መጅሊስ የሱፍያ ኮሚቴዎችን ቢሮ እየጠራ በማስፈራራት ጊዜው የኛ ነው እናሳስራቹሀለን ፖሊስም ሰላም ፀጥታ የምናዘው እኛው ነን ምንም አታመጡም እያለ ይገኛል የህዝብ ተቀባይነት ያጣው ህገ ወጡ የአዲስ አበባ የወሀቢያ መጅሊስ በክፈለ ከተማ በመደባቸው ተቀጣሪ የወሀቢያ ካድሬዎች አሁንም መስጅድዶችን የመበጥበጥ ስራ ተያይዘውታል
#በአንድ ተቋም ሁለት የተለያዩ ሰዎች በአንድ ሰው ስም የተለያየ ፊርማ ያኖራሉን እንዴ ?😂
ነገሩ ወዲህ ነው ---
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 ልዩ ስሙ ጎፋ መብራት ሀይል ተንዒም መስጅድ መቀመጫውን ላፍቶ ቢላል መስጅድ ያደረገው ህገ ወጡ የወሀቢያ መጅሊስ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት የመስጅዱ ኮሚቴዎችን አግጃለሁኝ በማለት ለመስጅድ ኮሚቴዎች ምንም አይነት ግልባጭ ሳያደረስ ለሰላም እና ፀጥታ ለጎፋ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ደብዳቤ የሰጠ ቢሆንም የመስጅዱ ነባር ኮሚቴዎች ህዝብ ሰብስቡ ህዝቡን አወያዩ ቢሏቸውም ፍቃደኛ አይደሉም
#ትላንት ምርጫችን በህዝባችን በመስጅዳችን ሲል የነበረ ወሀቢያ ዛሬ የምን ህዝብ ነው እያለ ይገኛል #
ሁከት ልማዱ የሆነው ህገ ወጡ የወሀቢያ መጅሊስ አሁን ለመስጅዱ ኮሚቴዎች ነጥሎ ስም በጥቀስ ንብረት አስረከቡ እያለ ቢሆንም ለመስጅዱ ኮሚቴዎች ለህዝብ ነው የምናስረክበው ህዝብ ሰብስቡ የህዝቡን መብት አትንፈጉት ብለዋል ህዝቡ ያውርደን እና ለህዝቡ እናስረክባለን ብለዋል::
የኢትዮጵያ መስሊሞች ድምፅ ገፅ ላይ የሚለቀቀውን እውነተኛ መረጃ ሼር በማድረግ ተደራሽነቱን እናስፋ
(@ ሱፍያ)
አጠቃላይ አለም ላይ የኢኽዋነል ሙስሊሚን የመጀመሪያ ትልቁ ጥፋት ምዕራባውያን በልጠውናል ብሎ ትግል መጀመሩ ነው።
ከዛም ቀጠለና እንዲህ የተበለጥነው መሪዎቻችን
-- ዑለሞቻችን -- ዘመናዊውን አለም የማያውቁ ኃላ ቀር ናቸው ብለው ፈረዱባቸው ።
ትንሳኤያችን ሚለኰሠው እነዚህን ኃላቀሮች ከመሪነት ማማ በማንሳት ነው ብሎ ቁልቁለቱን ቀጠለው ።
ከዛማ ሁሉን ነገር አፋለሡት !!!
Sualih Taju
አንድ ላድርጋችሁ ብሎ ሙፍቲን ሲተሻሽ የነበረ መንግስት ዛሬ ዘረኝነት አሸንፎት የተረኝነት ስሜት የሱፍያው ጨቋኝ አደረገው 😭
አስቲ እናየዋለን ከቀና መንገዱ
እስቲ እናየዋለን
ከቀና መንገዱ❤
ጁምዓ ሙባረክ
ኒዕማው ቅርብ
ነው!
ትላንት በመጅሊሱ ሙፍቲን ዘመድህን
ሰብስበሀል ሲሉ የነበሩ አካላት
ዛሬ ዘረኝነት እያስተማሩን
ነው
መጅሊሱ ከላይ እሰከ ታች
በዘር ፖለቲካ ተጠፍሯል
መስጅድ ነጠቃው ይቁም
ከፌዴራል መጅሊስ ንጥቂያ በፊት ወለጋ ላይ ጭፍጨ*ፋ ተካሄደ... መንግስት እነ ሀጅ ኢብራሂምን በመሳሪ አጅቦ መጅሊስ ግቢ አስገባቸው:: ከመጅሊስ ንጥቂያው ወዲህ የአማራ ክልልን መጅሊስ ለመረከብ ሲንቀሳቀሱ ሌላ ፍጅት ጀምሯል:: አላህ ሸሂዶቻችን ይቀበልልን
"ርክክቡን አፍጥኑት" ይመስላል
የዑስማን ኢብን አፋን መስጂድ ወጣት ማህበር 5 ተኛ አመት ጠቅላላ ጉባዔ በዛሬው እለት ያካሂዳል። ማህበሩ 5 ተኛ አመት ጠቅላላ ጉባዔውን በደማቁ ሁኔታ በዛሬው እለት ሚያካሂድ ሲሆን ያለፉትን አመታት ስራ ይገመግማል ፣ የማህበሩ የስራ ሪፖርት ይቀርባል።
ማህበሩ እውቅና አግኝቶ የተመሰረተው 5 አመት ሲሆን በ ኢንፎርማል ከተደራጀ ደሞ ከ 11 አመት በላይ አልፎታል።
ሌሎች ፕሮግራሞችም ይኖሩናል።
በጥቃቅንና ሀገርና ህዝብን ሊያምሱ ይችላሉ ብለዉ በገመቷቸዉ ጉዳዮች እየተጠራሩ ዘመቻ ሲክፍቱ የኖሩት፣
የሙስሊሙ ተወካይ ነን ለማለት ቅንጣት ታክል ሀፍረት የማይሰማቸዉ አቀንቃኝ የወሀቢያ መሪና ተመሪ ጀሊዎች ወለጋ ላይ እየፈሰሰ ላለዉ የሙስሊም አማራዎች ደም የሆኑት ለምን ይሆን!
#ወለጋ እየሞተ ያለዉ የሰዉ ዘር በዘር ማለፍ አልቻለን?
እና ምን ዋጣቸዉ?
አቶ ሱልጣን አማን ደብዳቤ ፅፎ ሊያተራምሳቸው ያሰባቸው መስጅዶች:-
1.ፒያሳ ኑር መስጅድ
2.ኡስማን ጠሮ
3 ጎፋ መብራት ተንዒም
4.ኸውፈላህ ብሔረ ፅጌ
5 .ላፍቶ ቢላል
6.ሰፈራ ኦርሲሳ (ረብሻ የነሳበት መስጅድ)
#መስጅዶቻችንን #እንጠብቅ
share share share
#መስጅዶቻችንን #እንጠብቅ
ህገወጡ የአዲስ አበባ መጅሊስ አደራጅቶ በላካቸው የክፍለ ከተማ መጅሊሶች መስጅዱን ማወክ ተያይዘውታል
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ስሙ ኦርሲሳ ሰፈራ አካባቢ ወሀቢዮች የዳዕዋ ጀመዓ ላይ ከኢሻዕ ሰላት ቡኃላ ታዕሊም እያደረጉ እናንተ ውሸታሞች እናንተ አህባሾች በማለት ኢማሞሙን ጨምሮ የተወሱኑ የመስጅዱ ጀመዓዎች ለእስር የተዳረጉ መሆኑ የሚታወቅ ነው በትላንትናው ዕለት ማለትም ረቡዕ የወረዳው ፖሊስ የመስጅዱ ህጋዊ ኮሚቴ በተገኘበት በክፍለ ከተማ ህገወጥ መጅሂሶች ጋር ስብሰባ ያደረጉ ሲሆን የክፍለ ከተማ መጅሊሱ የመስጅዱ የሚመለከተው እኔ ነኝ #ኮሚቴውንም #አግጃለሁኝ ምን ቂርዓት እንዳይካሄድ ብሏል የአካባቢው ጀመዓ በዚህ የተረበሸ ሲሆን ልጆቻችንንም አፍተር ስኩች ማቅራት አትይፈችሉም ተብለናል ብለዋል ግዜው የኔ ነው የሚለው ህገ ወጡ የሱልጣን አማን ቡድን መንግስት መስጅድ አትውረዱ ብሎ በሰጠው ትዕዛዝ በመጣል መስጅዶችን የእለሰቂት ቀጠና እያደረገ ይገኛል
Adiss abebe peace and security administration
መንግስት ለአንድነት ይሰራል ያለው አካል ዛሬም ጥፋቱም መስጅዶችን መቀማት መረበሹን ተያይዞታል የሚመለከተው አካል ጉዳዩን በቱክረት እንዲያየው ስንል እንጠይቃለን
Adiss abeba peace and security administration
አሁንም መስጅዶችን የጦር አውድማ በማድረግ ተጠምዷል ግዜው የኛ ነው ሁሉም የመንግስት አካላት በእኛ ስር ናቸው ሱፍዮች ምንም አታመጡም እያለ እየዛ ይገኛል መንግስት የእምነት ተቋማትን ያረጋጋልኛል ብሎ ያሰበውን የወሀቢያ በአንድነት ስም የገባው ህቡዕ ቡድን ዛሬ በየመሳጅዱ ሁከቱን ለማሰናዳት ደፋ ቀና እያለ ነው
1. በኒን ኑር መስጅድ አስተዳደር በኡስታዝ መንሱር ላይ የእግድ ደብዳዴ አምጥተውበታል የአካባቢው ጀመዓ ነው የመረጠው መሾምም ያለበት የአካባቢው ጀመዓ ነው ብሏል::
2.በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወደ ስድስት መስጅዶች ላይ የእግድ ደብዳቤ ተፅፏል
3.ቦሌ ክፍለ ከተማ ሒክማ መስጅድ ያልነበረ የቂርአት ደርስ በሚል ሰበብ ለመበጥበጥ እየተዘጋጁ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው::
#መስጅዶቻችንን #እንጠብቅ
ኢዜማ መንግሥትን ወቀሰ || የጉራጌ ዞን ህዝበዉሳኔ ፌደሬሽን ምክር ቤት እስረኞች || የወሓብያ መጅሊስ ነባሩ እስልምና የማጥፋት አዲሱ ፖሊሲ || UAE
#መስጅዶቻችንን
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Adama
Irbuu jaallan wareegamani galman ni geenya warri kaayyoo bilisummaa Oromiyaa ti amanan qofaa ilaalat
11
Adama, ADAMA
kan ijaree hin diiguu alaa dhufattuu diigaa ijaruun nuttii ulfattee diiguun nuttii salphatte kanaf k
Adama
organization of the study Genius-Land College is established in 2008 E.C by enrolling 128 students a