Garo Gere Soccer Agency
A soccer agency work on football. our services
- player and club representation
- legal support a
Let's Vote Our Young Boy Alazar Markos as he perform very well on 2014 Betking Ethiopia Premier League!!
ስፖርት ዞን sport zone የአመቱ ምርጥ ግብ ጠባቂን ማን ያሸንፋል ? public poll ሚኬል ሳማኪ – 245 👍👍👍👍👍👍👍 66% ቻርለስ ሉክዋጎ – 81 👍👍 22% አላዛር ማርቆስ – 44 👍 12% 👥 370 people voted so far.
መልካም ተግባር ነው ደግፈናልም!!!
ዛሬ ነሃሴ 22/2014 የሃዋሳ ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሜሪጆይ የአረጋውያንና መርጃ ማህበር ግቢ ውስጥ ለ150 አረጋውያን መአድ የማጋራት መርሃ ግብር በማድረግ ለአረጋውያን ይኣለውን ድጋፍ አሳይታል። የክለቡ ደጋፊዎች ማህበር ፕሬዝዳንት እንዳሉት ከሆነ በሚቀጥለው ሳምንት በሃዋሳ ከተማ "ለክለቤ አሮጣለው" በሚል መሪ ቃል የክለቡ ደጋፊዎች ለክለባቸው ድጋፍን እንዲያደርጉ የጎዳና ላይ እሩጫን ከከተማው ባህልና ስፖርት ጋር በመተባብር ያዘጋጀ ሲሆን ማህበረሰቡ በነቂስ ወጥቶ ድጋፍን ሊያሳየን ሚችለው እኛ ማህበረዊ ሃላፊነታችንን ስንወጣና ስንተጋገዝ ሲያይ በመሆኑ ቀድመን እንደዜጋ የሚጠበቅብንን ድጋፍ አረጋውያንን ወላጆቻችን አድርገናል ብለዋል። ድርጊቱ በየግዜው የሚቀጥልና በሌላውም ስፖርት ክለቦች ሊለመድ የሚገባ ነው ያሉ ሲሆን በሚቀጥለው እሁድ የሃዋሳ ክለብ ደጋፊዎችና የከተማው ባህልና ስፖርት "ለክለቤ እሮጣለው" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የጎዳና እርጫ ላይ በመሳተፍ ለሃዋሳ ከነማ ስፖርት ክለብ ድጋፉን እንዲያሳይ ጠይቀዋል።
ይህ አይነት መልካም ድርጊት በስፖርቱ አለም ያልተለመደ ግን ሁሉም ክለቦች ማህበራዊ ሃላፊነት እንዳለባቸው በመረዳት ሊከተሉት የሚገባ ሲሆን እኛም በዚህ አይነት ድርጊት የተሳተፍን የመጀመሪያ ክለብ በመሆናችን እንደደጋፊ ኩራት ተሰምቶናል። በሚቀጥለው ከኔ ለማህበረሰቤ በሚል መሪ ቃል ከዚ ሰፋ ያለ የበጎ አድራጎት እቅድ እንዳለ የደጋፊዎች ማህበር ፕሬዘዳንት ያሳወቁ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ የክለቡ አመራሮችና ካስ ተጫዋቾች ተሳታፊ ይሆናሉ ብለዋል።እኛም የስፖርቱ ባለድርሻ እካላት እናም የክለቡ ደጋፊዎች ለንደዚ አይነት ቀና ስራ ክለቡንና የክለቡን አመራር በሞራል በማንኛውም አስፈላጊ ነገሮች ድጋፋችንን ልንገልጽና የበኩላችንን አስተዋጾ ልናበረክት ይገባል።
የደስታ ቀናችን ነው !!!
#ኢትዮጵያ 2ኛውን ወርቅ አገኘች
ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮን የወንዶች ማራቶን 1ኛ ሆኖ በመጨረስ፣ ለሀገሩ 2ኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል። ሌላው ኢትዮጵያዊው አትሌት ሞስነት ገረመው ውድድሩን በ2ኝነት አጠናቆ ለሀገሩ የብር ሜዳለያ አስገኝቷል።
እንኳን ደስ አለን!!
Garo Gere Soccer Agency
The Big Central Defense Solomon Wodessa is Loading
Done Deal!! Birhanu Ashamo to Hawassa City FC
Done deal!! Mujib Kasim and Adisu Atula
to Hawassa City FC
ሐምሌ ፩ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዝውውር መስኮት መከፈቱን ተከትሎ በጋሮ ገሬ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ወኪል በኩል ሚከናወኑ ዝውውሮችን ይህን ፔጅ ፎሎው በማድረግ ይከታተሉ።
ዋንጫውን ቅዱስ ጊዮርጊስ ወይስ ፋሲል ያነሳው ይሆን እንዲሁም ሶስተኝነትን ሲዳማ ቡና ያስጠብቅ ይሆን ወይስ ሀዋሳ ከተማ ይረከበው ይሆን እንዲሁም ሶስተኛው ወራጅ ማን ሊሆን ይችላል ተብሎ የሚጠበቀውን የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ሳምንት መርሐግብር ለመመልከ ወደ ውቢቷ ባህር ዳር በማቅናት ላይ ነኝ!!
I am heading to the beautiful city Bahir Dar to watch the last and expected Betting Ethiopian Premier League 2014 Weekend schedule to see if the trophy will be won by St. George's or Fasil and Will Sidama Coffee retain the third place or will Hawassa take over? and who will be the third runner-up: Dire Dawa City, Adama city or Adiss Ababa city??
Garo Gere Soccer Agency
Good Luck Ethiopia!!
መልካም ዕድል ለሀገሬ!!
For the games ahead
Ethiopia Vs Malawi June 5 @ 10:00
Ethiopia Vs Egypt June 9 @ 4:00
Ayidde Cambalaalla!!
=================
አይዴ ጫምባላላ!!
Hawalle Sidaamu Fichee-Cambalaallate Ayyaanira Keere Iillishinke!
እንኳን የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምባላላ በሰላም አደረሳችሁ።
Fichee jeejji jeejji!!
ሚያዝያ 2014 ዓ.ም ሀዋሳ!
Garo Gere Soocer Agent!!
ተጠባቂው የቤትኪንግ ኢትዮጲያ ፕሪሜርሊግ ጨዋታ ነገ አመሻሽ 12:00 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የሲዳማ ክልል ክለቦች ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ከነማ(ሮዱዋ ደርቢ) መካከል ይደረጋል።
Guess and get your reward
ይገምቱ ይሸለሙ !!
Good Luck to both of you!!!
Guess and get your reward
ይገምቱ ይሸለሙ !!
Good Luck Ethiopia!!
መልካም ዕድል ለሀገሬ!!
The coaches!!!
Have a great year!!
This is the picture that I like!!!
መልካም የውድድር አመት ይሁንላቹ!!!
እንኳን 2014 ኢሬቻ በዓል በሠላም አደረሰን አደረሳችሁ!! ኢሬቻ "የሰላምና የአንድነት ምልክት"
Irreechu "Keerunna Mittimmate Malaateeti" Hawalle iillishi'ne!
Mallattoo nageenyaa fi tokkummaa kan ta'e Irreecha bara 2014 baga geessan!
Irreecha: A symbol of peace & unity. Happy Irreecha festival!
በሲዳማ ጎፈሬ ካፕ በሁለተኛዉ ዙር ጨዋታዎች በሮዱዋ ደርቢ የሲዳማ ክልል ክለቦች ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ከነማ የሚገናኙ ሲሆን በዛሬው እለት በሀዋሳ አርተፊሻል ሜዳ ከቀኑ በ8:00 ሰአት ላይ የሚጫወቱ ይሆናል።
🏆
በሲዳማ ክልል አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ግዜ በ5 የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች መሀከል ከነገ ጀምሮ የሚደረገዉ የጎፈሬ የሲዳማ ካፕ ዉድድር የእጣ ማዉጣት ስነስርዓት በትላንትናው እለት በሀዋሳ ሌዊ ሪዞርት ተካሂዷል።
በዚህም መሰረት ከባለ ሜዳዉ ቡድን ሲዳማ ቡና ጋር ለመጫወት በቅድሚያ እጣ የወጣ ሲሆን ድሬዳዋ ከነማ ደርሶታል።
የመክፈቻዉ ጨዋታ ነገ ከቀኑ 8:00 ሰአት ላይ በሀዋሳ አርተፊሻል ሜዳ በሲዳማ ቡና እና በድሬዳዋ ከነማ መሀከል ይደረጋል።
ጎፈሬ ካንፓኒ ለተወዳዳሪዎች ለአምስቱም ክለቦች በነፃ ሙሉ ትጥቅ ያቀረበ ሲሆን ለክለቦቹ በትላንትናው እለት አስረክቧል።
ጋሮ_ገሬ_ስፖርት_ማናድመንት ደግሞ የዚህ ዉድድር አጋር በመሆን የሚሰራ ይሆናል።
ቀሪ ጨዋታዎች ደግሞ :-
እሁድ መስከረም 16
ሰበታ ከተማ 8 : 00 ሀዲያ ሆሳዕና
አራፊ – ሀዋሳ ከተማ
ረቡዕ መስከረም 19
ሀዋሳ ከተማ 8 : 00 ሲዳማ ቡና
ድሬዳዋ ከተማ 10 : 00 ሀዲያ ሆሳዕና
አራፊ – ሰበታ ከተማ
ቅዳሜ መስከረም 22
ሲዳማ ቡና 8 : 00 ሰበታ ከተማ
ሀዋሳ ከተማ 10 : 00 ድሬዳዋ ከተማ
አራፊ – ሀዲያ ሆሳዕና
ማክሰኞ መስከረም 25
ሰበታ ከተማ 8 : 00 ድሬዳዋ ከተማ
ሀዋሳ ከተማ 10 : 00 ሀዲያ ሆሳዕና
አራፊ – ሲዳማ ቡና
አርብ መስከረም 28
ሲዳማ ቡና 8 : 00 ሀዲያ ሆሳዕና
ሰበታ ከተማ 10 : 00 ሀዋሳ ከተማ
አራፊ – ድሬዳዋ ከተማ
በዚህ ዉድድር ላይ ደጋፊዎች እንዲገቡ የተፈቀደ ሲሆን እኛም ሙሉ ዉድድሩን በቀጥታ በገፃችን ላይ የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
Hawalle toophiyu haaru dirira keerunni iillishi'ne, iillishinke.
2014 MD keerunnihanna ikkonke.
Baga Waggaa Haaraa Bara 2014 Nagaa fi Fayyaadhaan nuu gahe
❤❤ Happy New Year ❤❤❤
እንኳን ለ2014 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላምና በጤና አደረሰን አዲሱ ዓመት የተሻለች: የበለፀገች እና ሰላሟ የተረጋገጠባት ህዝቦቿ የሚኮሩባት ኢትዮጵያ ሀገሬን ሁላችንም የምናይበት የበረከት ዓመታችን ነው እንኳን አደረሰን።
እንኳን ደስ አለሽ ሀገሬ ኢትዮጵያ!!
Congratulations 🎉 Ethiopia 🇪🇹!!
ሽልማቱን የሚወስዱ ግምቱ የተሳካላቸው ሥስቱ ተከታታዮቻችን ከታች በፎቶ ባስቀመጥነው መለያ ተለይተው ታውቅዋል እነርሱም : -
1. Firew Ye Buniye
2. Bura H HT
3. Wendi Make
ተሸላሚዮቻችን እንኳን ደስ አላቹ እያልኩ ሽልማታቹን ስልክ ቁጥራቹን በውስጥ በማስቅመጥ ደውለን የምንሰጣቹ ይሆናል።
ይገምቱ ይሸለሙ!
ባለፍው ጫወታ ግምቱ ተሳክቶለት የሸለምነው Ras Wudnhe Teshome ሲሆን ነገ 10:00 ላይ በባህር ዳር ዓለምአቀፍ ስታዲየም የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ዚምባብዌ ጨዋታን ውጤት በመገመት አሁንም ይሸለሙ።
ውጤቱን በትክክል ለሚያገኙ ሦስት (3) ቀዳሚ መላሾች የሲዳማ ቡና ደጋፊዎች ለሆናቹ አዲሱን የቡድናቹን የደጋፊዎች ቲሸርት እንዲሁም ላልሆናቹ ደግሞ የጎፈሬ ምርት የሆነ አሪፍ የዐመት ባዐል ቲሸርት የምንሸልም ይሆናል።
መልካም ዕድል ለሀገሬ!!
Guess and get your reward!!
Ras Wudnhe Teshome, who won the last match guess reward now we are requesting you to guess and get your reward the tomorrow match between Ethiopian and Zimbabwe at the Bahir Dar International Stadium.
We will reward the three (3) first responders 👕 who get the result correctly.
Good Luck Ethiopia!!
Guess and get your reward
ይገምቱ ይሸለሙ !!
Good Luck Ethiopia!!
መልካም ዕድል ለሀገሬ!!
በዕውቀት እንዲሁም ድንቅ በሆነ አሰልጣኝነቱ በግል የማውቀው ወጣቱ ዳዊት ታደለ ገላን ከተማን ለማሰልጠን ተስማምቷል።
መልካሙ ሁሉ ይግጠምህ !!
የተሳካ ስምምነት
በተጠናቀቀው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ወጣት ተጫዋች ወንድምአገኝ ሀይሉ (ፎቼ) በሀገራችን የመጀመሪያውን የስፖንሰርሺፕ ስምምነት ከኢትዮጵያው የስፖርት ትጥቅ አምራች ድርጅት ከሆነው ጎፈሬ(Gofere Sports Wears) ጋር ለሁለት አመት የሚያቆየውን ውል ፈፅመናል።
ይህ ለሀገራችን ተጫዋቾች ትልቅ ጅማሮ ነው ደግሞም የሚያድግ ነው!
Done Deal!!
The hopeful young player in the completed Ethiopian Betking Premier League Wondimagegn Hailu (Foche) have signed a two-year Sponsorship contract with an Ethiopian Sports Wears Manufacturer, Gofere Sports Wears.
በዕውቀት እንዲሁም ድንቅ በሆነ አሰልጣኝነቱ የማውቀው ወጣቱን ዳዊት ታደለን እናስተዋውቆት።
ትውልድ እና ዕድገቱ አዳማ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ እግር ኳስን በግብ ጠባቂነት በመጫወት የተጫዋችነት ህይወቱን የጀመረው የያኔው ተጫዋች የአሁኑ አሰልጣኝ ዳዊት በሙገር ሲሚንቶ ፡ አዳማ ከተማ ፡ ፊንጫ ስኳር ፡ ኦሮሚያ ፓሊስ እና ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወጥነት ተጫውቶ አሳልፏል፡፡ ቀጥተኛ ተናጋሪ ነገር ግን አዳማጭነቱ ላቅ የሚለው ይሄ ወጣት አሰልጣኝ ወደ አሰልጣኝነቱ ከገባ በኃላ ቦሌ ባፕቲስት እና ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ የሱ መነሻዎቹ ናቸው፡፡ በብዙሀኑ የአዳማ ህዝብ ወደ አሰልጣኝነቱ ጎራ እንደገባ በትልቅ ደረጃ በተሻለው መገኘት እንደሚችል ይናገሩለት የነበረው አሰልጣኝ ዳዊት ታደለ ወደ አዳማ ከተማ ተስፋ ቡድን አሰልጣኝነት በ2008 ከተቀላቀለ በኃላ በርካታ ወጣት ተጫዋቾችን ከየሰፈሩ መልምሎ ለአዳማ ከተማ ግብአት በማድረግ እጅጉን የገዘፈ ታሪክን የሁለት አመት የቡድኑ ቆይታው ማሳየት ችሏል፡፡
የአሁኖቹ የሰበታ ተጫዋች ቡልቻ ሹራ እና ፉአድ ፈረጃ ፡ ኤፍሬም ቀሬ ፡ ሙሉቀን ታሪኩ የአሁኑ የፋሲል ከነማ ተጫዋች በረከት ደስታ የባህርዳር ከተማው መናፍ አወል በኢትዮጵያ ቡና የተጫወተው የኃላሸት ፍቃዱ እና በርከት ያሉ ተጫዋቾችን በማፍራት ምጡቅነቱን አስመስክሯል፡፡
በመቀጠል በገላን ከተማ እና አቃቂ ቃሊቲ የአሰልጣኝነት ህይወቱን የመራው አሰልጣኙ በባህሪው ቁጡ እና በስራው ጠንካራ እንደሆነ ብዙዎች የሚመስክሩለት ሲሆን ለብዙሀኑ ወጣት አሰልጣኞች ተምሳሌት ይሆናል በማለት በአጭሩ አቅርበንላችኋል፡፡
ሁለቱ የኔ ድንቆች ሀገራቸውን በማገልገል ላይ ናቸው።
ሁሌም ነው ምኮራባቹ
ይገዙ ቦጋለ እና ሰለሞን ወዴሳ !!!
My two best boys are serving their country!!
Am always proud of you!!
The Goal Machine Yigezu Bogale and best defender Solomon Wodesa!!
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተጫዋቹን ምዝገባ ጊዜ ቀን አሳወቀ!!
1. የመጀመሪያ ዙር የዝውውር ጊዜ (84 ቀን)
ከሐምሌ 1/2013 ዓ.ም. --- መስከረም 19/2014 ዓ.ም.
JULY 8/2021 --- SEP. 29/2021
2. የሁለተኛ ዙር የዝውውር ጊዜ (30 ቀን)
ከየካቲት 28/2014 ዓ.ም. -- መጋቢት 28/2014 ዓ.ም.
MARCH 7/2022 --- APRIL 6/2022
©Zewdinesh Yirdaw Guadu
Ethiopian Football Federation
IT, FIFA CONNECT and FIFA TMS Manager
Our outstanding is leading!!!
Africa Soccer Zone - 30 OUTSTANDING AFRICAN PLAYERS in 2021(In no particular order)!
1. 🇪🇹 Abubeker Nassir - Ethopian Coffee
2. 🇿🇦 Peter Shalulile - Sundowns
3. 🇲🇿 Luis Jose Miquissone - Simba SC
4. 🇿🇦 Themba Zwane - Sundowns
5. 🇪🇬 Mohamed Magdy Afsha - Al Ahly
6. 🇿🇲 Clatous Chama - Simba SC
7. 🇨🇲 Lambert Gueme Araina - Coton Sport
8. 🇲🇦 Soufiane Rahimi - Raja
9. 🇹🇳 Mohamed Ali Ben Romdhane - Espérance
10. 🇩🇿 Mouad Haddad - MC Alger
11. 🇨🇩 Ben Malango - Raja
12. 🇩🇿 Ahmed Kendouci - ES Sétif
13. 🇰🇪 Joash Onyango
14. 🇨🇲 Sibiri Sanou - Coton Sport
15. 🇳🇬 Anayo Iwuala - Enyimba
16. 🇬🇭 Ismail Abdul-Ganiyu (Kotoko)
17. 🇺🇬 Eric Kambale - ExpressFC
18. 🇩🇿 Mohamed Amoura - ES Sétif
19. 🇬🇭 Augustine Boakye - WAFA
20. 🇬🇭 Salifu Ibrahim - Hearts of Oak
21. 🇲🇼 Maxwell Gasten Phodo
22. 🇺🇬 Shafik Kagimu - URA FC
23. 🇬🇭 Samuel Abbey Quaye - Accra Great Olympics
24. 🇿🇦 Njabulo Ngcobo - Swallows FC
25. 🇳🇬 Rasheed Ahmed - Katsina United
26. 🇿🇦 Evidence Makgopa - Baroka FC
27. 🇬🇳 Kalil Toure - Wakriya AC
28. 🇿🇦 Nkosingiphile Ngcobo - Kaizer Chiefs
29. 🇧🇮 Asman Ndikumana - Aigle Noire
30. 🇧🇮 Frank Nduwimana - Royal FC
Anyone that should have been here?
The best right back player of our soccer family!!
የ2013 አ/ም የሲዳማ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር በ40 ቡድኖች በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ የቆየ ሲሆን ዉድድሩ ጥሎ ማለፍ እየተደረገ አሁን ላይ 4 ቡድኖች ብቻ እነሱም ሀሁ አዲስ ከተማ ፣ ምስራቅ ክ/ከተማ ፣ አለታ ጩኮ እና አለታ ወንዶ ከተማ የቀሩ ሲሆን ለዋንጫዉም የሚፎካከሩ ይሆናል።
ዛሬ ከሰአት ላይ ለፍፃሜ ለማለፍ 7 ሰአት እና 9 ሰአት ላይ ጨዋታዎች የሚደረጉ ይሆናል።
እኛም እየተከታተልን የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
እንዲህ አይነት ዉድድሮች የሚደገፉ እና የሚበረታታ ነዉ። በዚህ ዉድድር ላይ በርካታ ችሎታዉ ያላቸው ልጆችን እየተመለከትን እንገኛለን።
ካሰቡበት የስኬት ማማ ለመድረስ ምርጫዎ ያድርጉን።
መረጃ
!
በሄንግሎ -ኔዘርላንድ ትላንት ምሽቱን መላውን ኢትዮጵያዊያንን ያስደሰተ ድንቅ የ10ሺ ሜትር ክብረወሰን ላስመዘገበችው ጀግናዋ አትሌት ለተሰንበት ግደይ ሪከርዱን በ48 ሰአታት የተነጠቀችው በትውልድ ኢትዮጵያዊ በዜግነት ሆላንዳዊት አትሌት ሲፋን ሀሰን የእንኳን ደስ ያለሽ መልዕክት አስተላለፋች። አትሌት ሲፋን ሀሰን የዓለም ክብረወሰኗን በመነጠቋ እንኳን ደስተኛ መሆኗን የሚከተለውን ለኔዘርላንድ ኒውስላይፍ ድረ ገፅ ተናገረች
” በእንደዚህ በጣም በተቀራረበ የቀናት ልዩነት ሁለት የዓለም ሪከርድ መሠበር ማለት የ10 ሺ ሜትር ውድድር ምንያህል ተወዳጅ ርቀት መሆኑን የሚያመላከተ ነው። እንደዚህ አስደሳች ውድድሮችን ሰዎች እንዲዩ ከመነገር ውጭ ሌላ የምለው አይኖርም ” ካለች በኃላ አትሌቷ ቀጥላ
” ለዚህ ግሩም ስኬት ለተሰንበት ግደይ በመብቃቷ እንኳን ደስ ያለሽ እላለሁ። ትልቅ ስኬት ነው። ይህንን ስኬት እንደምታደርግ አውቅ ነበር። ስለሆነም በዚህ አጋጣሚ እንኳን ደስ ያለሽ ማለት እፈልጋለሁ ፡፡ በመጣችው ውጤት በጣም ደስተኛ ነኝ። ለተሰንበት ጥሩ አትሌት ናት። እሷ ችሎታ እንዳላት ይህንን እንደምታሳካው አውቃለሁ ። በቀጣይ በቶኪዮ አስደሳች ውድድር እናደርጋን ብዬ አስባለሁ ” በማለት በ48 ሰአታት ልዪነት ክብረወሰኑን የተነጠቀችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፋን ሀሰን ተናግራለች።
እንደሚታወሰው የ10,000 ሜትር ክብረወሰን በኢትዮጵያዊቷ አትሌት አልማዝ አያና ለ5 ዓመታት ተይዞ እንደነበር ይታወሳል።
ካሰቡበት የስኬት ማማ ለመድረስ ምርጫዎ ያድርጉን።
በ2013ቱ የዉድድር አመት አጀማመሩን በተከታታይ ሽንፈት ከጀመረዉና ወዲያውም አንጋፋውን ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ ድንቅ የሆነ አቋም በማሳየት በጥሩ ውጤት ያጠናቀቀው ሐዋሳ ከተማ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር 3 ተጫዋቾች ማስመረጥ ችሏል።
እነርሱም
የ2013ቱ ወጣት ኮኮብ ተስፈኛው ወንድማገኝ ሀይሉ (ፎቼ ) - (አማካይ)
መስፍን ታፈሰ - (አጥቂ)
ብሩክ በየነ - (አጥቂ) ናቸው::
ለወደፊቱም ታዳጊ ልጆች ላይ በደንብ ከተሰራ በርካታ ልጆችን ማፍራት ይቻላል።
በዚው አያይዤ የሐዋሳ ከተማ ስፖርት ክለብ አመራሮች ወጣት ልጆችን በማፍራት ላይ እየሰራችሁ ያላችሁትን መልካም ስራ ሳላደንቅ እናም ሳላመሰግን ማለፍ ይከብደኛል:: ለወደፊት በተሻለ ሃሳብ የተሻለ ነገር እንደምትሰሩ ተስፋ አለኝ::
ካሰቡበት የስኬት ማማ ለመድረስ ምርጫዎ ያድርጉን።
በ2013ቱ የዉድድር አመት አጀማመሩ ላይ በደካማ ከጀመረዉና ወደበኋላ ግን ድንቅ የሆነ አቋም በማሳየት ከመዉረድ ከተረፈዉ ሲዳማ ቡና በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር 4 ተጫዋቾች ተመርጠዋል።
እነሱም :-
ፍቅሩ ዉዴሳ (በረኛ)
አማኑኤል እንዳለ (ተከላካይ)
ብርሀኑ አሻሞ (አማካይ)
ይገዙ ቦጋለ (አጥቂ)
ለወደፊቱም ታዳጊ ልጆች ላይ በደንብ ከተሰራ በርካታ ልጆችን ማፍራት ይቻላል።
ካሰቡበት የስኬት ማማ ለመድረስ ምርጫዎ ያድርጉን።
በቀጣይ ከሐዋሳ የተምረጡትን የምንገልፅ ይሆናል
ከሐዋሳ የተገኘውን የመሀል ሜዳው ተስፈኛ ወንድማገኝ ሀይሉ
በባህርዳር ስታዲየም መካሄደ የጀመረው 12ኛ ሳምንት የቤትክንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ሐዋሳ ከተማን ከፋሲል ከተማ አገናኝቶ ፋሲል ከተማ ሁለት ለአንድ ባሸነፈበት ጨዋታ በአሰልጣኝ ሙልጌታ ምህረት እምነት የመሰለፍ እድል ያገኘው ወጣቱ አማካይ ወንድማገኝ ሀይሉ በሊጉ ታሪክ የመጀመሪያው ጎሉን ነው ከመረብ ያሳረፈው ይህ ወጣት ከአምስት ወራት በፊት ከሀዋሳ ወጣት ቡድን ካደገ በኃላ በፕሪምየር ሊጉ አስደናቂ ብቃትን ባለፉት ጨዋታዎች ላይ እያሳየን ይገኛል:: መልካሙን ሁሉ እመኝልሃለሁ !! በርታ!!
There is Big potential inside of you my player !!!
Good Luck !! And i except big from you!!
ለማስታወስ ያህል ነው!!
The 2021 promising and best youth player of the year!!
Congratulations My Boy!!!
በሀዋሳ የሚገኘው ስታር ኮፊ ካፌ በሀዋሳ ቆይታን ላደረጉ የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች ሀዋሳ ስለነበራቸው ቆይታ በማመስገን በዛሬው ዕለት የኬክ መቁረስ እና የምስጋና ፕሮግራምን አዘጋጅቷል፡፡
በፕሮግራሙ ላይ አሰልጣኝ አብረሀም መብራቱ ፡ ገብረመድህን ሀይሌ እና ሙሉጌታ ምህረት የኬክ ቆረሳውን አከናውነዋል፡፡
እኔም በቦታው በመግኘት ደስ የሚል ጊዜ አሳልፊያለሁ!!
#ከቀላል ጉዳት_ተመልሶ_የደመቀው_ኮከብ
ሲዳማ ቡና በቤቱ ካፈራቸው ተስፈኛ ልጆች መካከል የፊት መስመሩ ጎል አምራች ይገዙ ቦጋለ ይገኝበታል። ከሲዳማ ክልል ጩኮ ከተማ ሲዳማ ቡናን የተቀላቀለው ይገዙ ቦጋለ በቀድሞ የክለቡ አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ እድሉ ተሰጥቶት ዋናውን ቡድን ከተቀላቀለ በኃላ ለክለቡ የቁርጥ ቀን ደራሽ መሆኑን በተሰለፈባቸው ጨዋታዎች ማስመስከር ችሏል። በዘንድሮው የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ገና ከጅምሩ ድንቅ ብቃቱን እያሳየ ባለቤት የጉዳት ሰለባ ሆኖ የቁጭት እና የእልህ እንባ እየረጨ ከወጣበት ሜዳ በቅርቡ አገግሞ ተመልሷ።
የአሸናፊነት መንፈስ ተጎናፅፎ ሜዳ የከተመው ይገዙ ቦጋለ በ22ኛው እና በ23ኛው የቤትኪንግ ውድድር ላይ ያሳያቸውን እንቅስቃሴ በምናይበት ጊዜ ልጁ ኳስን በደንብ አውቋት እንደሚጫወታት እና ነገም ትልቅ ቦታ መድረስ የሚችል ተጫዋች መሆኑ ለመገመት ሌላ እውቀት አያስፈልግም። ከወራጅ ቀጠና እራሱን ለማራቅ ከፍተኛ ትንቅንቅ ውስጥ የሚገኘውን ክለቡን ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረጉት ጨዋታ ላይ ወሳኝ ግብ በማስቆጠር ብቃቱን ማስመስከር ችሏል። ከጉዳት መልስም የክለቡ ድምቀት ሆኗል። በመልካም ባህሪ እና በድንቅ ችሎታህ ቀጥልበት እንላለን።
!
እንኳን ለ1442ኛው የኢድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!
عيد مبارك تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Bole
Addis Ababa
Opening Hours
Monday | 05:00 - 21:00 |
Tuesday | 05:00 - 21:00 |
Wednesday | 05:00 - 21:00 |
Thursday | 05:00 - 21:00 |
Friday | 05:00 - 21:00 |
Saturday | 05:00 - 21:00 |
Sunday | 05:00 - 21:00 |
Hilton Hotel
Addis Ababa, ADWAAVENUE
The Addis Hash, the highest Hash in Africa (2500 m.), runs every Saturday afternoon, rain or shine, outside the city of Addis Ababa. We meet at 2:00pm at the Hilton Hotel parking l...
Behind Bras Maternity Hospital TOTAL Gas Station Building
Addis Ababa
Hiking, camping, exploring, adventure, challenge, sport, recreation, family, friends, and fun,Join us