Kasutechtip
kasuTechnologyPage
https://www.credly.com/badges/91ff74ec-f8ae-4ba6-a24e-63b31144a96b/public_url
Networking Basics was issued by Cisco to Kasiye Taye. Cisco verifies the earner of this badge successfully completed the Networking Basics course and achieved this student level credential. Earner has knowledge of the types of networks, how they work, how devices send and receive data, the types of network cabling, how IP addresses find information on....
የምስራች የምስራች፣
በነቢያት የተነገረው ያ ድንቅ የሆነ ዜና ፣ የሰው ልጆችን ከኃጢያታቸው የሚያነፃ፣ የመርገም ጨርቃችንን በርሱ መምጣት የሚያጠራ፣
እርሱ ገናና የሆነው ጌታ፣ አምላክ፣
ዛሬ በከብቶች በረት ተወለደ።
ይህ ሚስጢር ምን ያህል ይጠልቅ፣ይረቅ?
እግዚአብሔር ከብዙ መከራ አሳልፎ፣
ያንን ሁሉ ግሳንግስ ሀጢያታ[]
ተመስገን በሉ🙏🙏🙏 በ1ሰከንድ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን እየዘለፉና እንደልብ እየፈነጩ የሚኖርበት ዘመን እያበቃ ነው::"በዚህ ከቀጠልን አንቀጥልም" ያለው በቅዱስ ፓትርያርካችንና በጠቅላይ ሥራ አስኪያጃችን በብጹዕ አቡነ አብርሃም የሚመራው የመንጋው መሪ ቆርጦ ተነስቷዋል::"በህግ አምላክ"ብሎም ነገሩን ወደ ህግ ወስዶታል:: እኛም ከአባቶቻችን ጎን ቆመን የተዋህዶን የድል ብስራት እንጠብቃለን::"ከአባቶቼ ጎን እቆማለሁ"የሚል ብቻ ሼር ያድርገው::
C - Pointers, arrays and strings
C - Pointers, arrays and strings alx best Example C - Pointers, arrays and strings alx software_Enginnering Mahibere Kidusan ...
"የማራቶኑ ጀግና አበበ ቢቂላ ጥቅምት 15 ቀን 1966 ዓም ከጠዋቱ 2:45 ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
Rumbleverse this is my stream
የማንቂያውን ደወል ይደግፉ Support Yemankiya Dewel
የማንቂያውን ደወል ይደግፉ Support Yemankiya Dewel, organized by Hirut Cherenet የማንቂያውን ደወል ይደግፉ "ዕለት ዕለት የሚያሳስበኝ የአብያተ ክርስቲያናት ገዳይ ነው" 2ኛ ቆሮ 11:28 … Hirut Cherenet needs your support for የማንቂያውን ደወል ይደግፉ Support Yemankiya Dewel
How to Download and install StormCAD without crack to Download and install StormCAD without crack$ Television - Eng...
How to use TeamViewer (Remote control for PC or Mac) in Amharic #teamviewer #remotecontrol Kidusan
የ 2014ዓ.ም ሆሳዕና በዓል በኮዬ መዳህኒዓለም እሄን ይመስላል፡፡
የ 2014ዓ.ም ሆሳዕና በዓል በኮዬ መዳህኒዓለም እሄን ይመስላል፡፡ Music EthiopiaMahibere Kidusan ...
https://www.youtube.com/watch?v=NvG1BUEMe_s&t=200s
በጣም አሪፍ አለም አቀፍ መርጃ ያለው ቻናል ነው ሰብስክራይብ አድርጉ ትብብራችሁን አሳዩኝ
world population 1960 to 2021 top 20 country world population 1960 to 2021 top 20 country
የጌታችን የመድኃኒታችን የእየሱስ ክርስቶስ የመዋዕለ ስብከቱ ተአምር የጌታችን የመድኃኒታችን የእየሱስ ክርስቶስ የመዋዕለ ስብከቱ ተአምር
የዓብይ ጾም የመጀመርያ ሳምንት ዘወረደ የዓብይ ጾም የመጀመርያ ሳምንት ዘወረደ @ዓብይ ጾም
Face to Face with a Glant Hyena In Harer Jugol Ethiopia Face to Face with a Glant Hyena In Harer Jugol Ethiopia
የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ156 የስራ መደቦች በ 0 ዓመት ስራ ፈላጊዎችን በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። የተጠቀሰውን የስራ ልምድና የማመልከቻ ነጥብ የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ለ 10 ተከታታይ ቀናት ተመዝገቡ ተብላችኋል! የምዝገባ ቦታና ዝርዝር የስራ መደቦች እንደሚከተለው ተለቀዋል። እንዲሁም በቀጣይ ዌብ ሳይት መመልከት ይቻላል �
https://www.pshrdb.gov.et/
girmaye12 on TikTok #የእመቤታቾን #ጥምቀት
https://www.youtube.com/watch?v=_smMiBt4B4Q
animation movie in Amharic part 1 animation movie in Amharic part 1
How to create youtube channal in Ethiopia How to create youtube channal in Ethiopia
ድሮ ከልጆች ጋር ስንጫወት ተመትተን ከመጣን ወላጆቻችን ይቆጣሉ፡፡ ‹ለምን ታለቃቅሳለህ› የሚለው የመጀመሪያ ቁጣቸው ነው፡፡ ወይ እዚያው ታግለህ አሸንፈህ መምጣት ነው፤ አለያም ደግሞ መሸነፍህን አምነህ በቀጣይ እንዴት እንደምታሸንፍ ማሰብ ነው፡፡ ማለቃቀስ መፍትሔ አይሆንም፡፡
ሦስተኛ ክፍል እያለሁ ሙሉጌታ የሚባል ልጅ እኛ ክፍል ነበረ(ስሙ ተለውጧል)፡፡ ሙሉጌታ እንደ ጸጋዬ የሚፈራው አልነበረም፡፡ ልጆቹም ተንኮለኞች ናቸው መሳቅ ሲፈልጉ ሙሉጌታና ጸጋዬን ማጋጠም ይወዳሉ፡፡ ጸጋዬ ወፍራም ነው፡፡ ሙሉጌታን ከመሬት ጋር ይሰፋዋል፡፡ ሙሉጌታ ሦስት ጊዜ ይቀጣል፡፡ ጸጋዬ ያደባየዋል፡፡ ልጆቹ ይስቁበታል፡፡ እናቱ ደግሞ ‹እያለቃቀስክ አትምጣ፣ የአንተ እጅስ ሙቅ ይዟል ወይ!› ብለው ይገርፉታል፡፡
አንድ ቀን የሳይንስ አስተማሪያችን ስለ ኃይል ሰጭ ምግቦች አስተማረን፡፡ ድንች ኃይል እንደሚሰጥ ከነ ሥዕሉ አሳየን፡፡ የሙሉጌታ ዓይኖች በሩ፡፡ ልቡ ሞቀ፣ አዲስ ሐሳብ የተገለጠለት መሰለው፡፡ እናቱ የድንች ነጋዴ ናቸው፡፡ ቤቱ የቅዳሜ ገበያ ፊት ለፊት ነበር፡፡
ቤቱ እንደገባ ድስት ሙሉ የድንች ቅቅል በሚጥሚጣ አስቀርቦ ራቱን በላ፡፡ ጠዋትም ቁርሱ እርሱ ነበር፡፡ ከዳንቴል በተሠራው ቦርሳው አንድ አምስት ድንች ይዞ መምጣቱ ትዝ ይለኛል፡፡
በዕረፍት ሰዓት ሙሉጌታ እጅጌውን እየሰበሰበ መጣ፡፡ ‹ዛሬ ከጸጋዬ ጋር መጋጠም እፈልጋለሁ› አለ፡፡ ተማሪዎቹ ሁሉ የሙሉጌታን ኮስማና ሰውነት እያዩ ደነገጡ፡፡ ምን ተፈጠረ? ‹ትናንት የተማርነውን ታስታውሳላችሁ› አለ ሙሉጌታ፡፡ ሁላችንም ከብበን እናየዋለን፡፡ ‹ድንች ኃይል ይሰጣል› አለ ሙሉጌታ፡፡ ከዚያም በቦርሳው ያመጣውን ቅቅል ድንች ፈረካክሶ አከፋፈለን፡፡ እየበላን ራሳችንን በአድናቆት ነቀነቅንለት፡፡ ‹ትናንትና ዛሬ ጠዋት አንድ ድስት ሙሉ ድንች ነው የበላሁት› አለ ሙሉጌታ፡፡ እኛም በተማርነው መሠረት የሠፈረበትን ኃይል ለማወቅ መላ ሰውነቱን አየነው፡፡ አንድ ድስት ሙሉ ድንች ከበላማ ማን ይችለዋል፡፡ ለራሳችንም ፈራን፡፡ ልጆች ነበርንና አንዳች ኃይል ከድንች ማግኘቱን አመንን፡፡ እናቱ ድንች እንደሚነግዱ እናውቃለን፡፡ ደግሞ አስተማሪያችን ከድንች ኃይል እንደሚገኝ በሥዕል ጭምር አሳይተውናል፡፡
‹ወይኔ ጸጋዬ አለቀለት› አልን፡፡ ጸጋዬ መጣ፡፡ የተወሰኑ ልጆች ጠጋ ብለው የሆነው ነገር ነገሩት፡፡ ጸጋዬ ደነገጠ፡፡ እነ ሙሉጌታ ቤት ድንች እንደ ልብ መሆኑን ያውቃል፡፡ ድንች ደግሞ ኃይል ይሰጣል፡፡ ‹ግጠመው፣ ግጠመው› አልነው ተሰብስበን፡፡ ጸጋዬ ፈራ፡፡ ሙሉጌታ ትከሻውን ሰበቀ፡፡ ‹ፈሪ! ፈሪ! ፈሪ! ተንፈርፈሪ› ጩኸትና ጭብጨባ፡፡ ጸጋዬ አንገቱን ሰብሮ መጣ፡፡ ሙሉጌታ እግሮቹን አንፈራጠጠ፡፡ ተጋጠሙ፡፡ ሙሉጌታ በዚያች ቀጫጫ ሰውነቱ ጸጋዬን አነሣው፤ ተሸከመው፡፡ መሬት ላይ ጣለው፡፡ ሆሆሆሆሆሆ፤ ትምህርት ቤቱ አበደ፡፡
ጉድ ተባለ፡፡ መሬቱን በእግራችን እየረገጥን አጨበጨብንለት፡፡ የሙሉጌታ አልቃሻነት ከዚያ በኋላ ቀረ፡፡
ዛሬ ሳስበው ሙሉጌታ ኃይል ያገኘው ከበላው ድንች አይመስለኝም፡፡ ‹ድንች ኃይል ይሰጣል› ከሚለው ትርክት እንጂ፡፡ ጸጋዬንም ያስደነገጠው ያ ነው፡፡ የሙሉጌታ ሰውነት አልተለወጠም፡፡ ያው ቀጫጫው ሙሉጌታ ነው፡፡ እምነቱ ግን ተቀይሯል፡፡ ጸጋዬን ሲያየው እንዴት እንደሚሮጥ ነበር የሚያስበው፡፡ ለዚህ ነው ምንጊዜም ተመትቶ የሚያለቅሰው፡ ያውም ሮጦም ፣ ተመትቶም፣ ተሰድቦም፡፡
ዛሬ ግን ለማሸነፍ እንጂ ለማልቀስ አልመጣም፡፡ ሙሉጌታ ከዚህ በፊት እንዲህ አድርገኸኝ፣ እንዲህ ሆኜ፣ እንዲህ ተደርጌ እያለ ቢያላዝን ኖሮ በአእምሮው የሚመጣው ሽንፈቱ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ድንቹን ብቻ ነው ያሰበው፡፡ ‹ድንች ኃይል ይሰጣል፡፡›
የልቅሶ ፖለቲካ የአሸናፊዎች ፖለቲካ አይደለም፡፡ በእዬዬ የሚሸነፍ የለም፡፡ እዬዬ ልብ ያደክማል፤ ወኔን ይሰልባል፡፡ በዚህ ዓለም እንደ አይሁድ በየዘመናቱ መከራን የተቀበለ ሕዝብ የለም፡፡ ዘራቸውን ከምድረ ገጽ ሊያጠፋ የሚችል ሥራ ተሠርቶባቸዋል፡፡ ግን ዛሬም በኃያልነት አሉ፡፡ ለምን? አንዱ ምክንያታቸው እዬዬን አለመውደዳቸው ነው፡፡ ታላቅነታቸውን፣ ምርጥ ሕዝብነታቸውን፣ ክብርና ገናናነታቸውን፣ በመከራ ውስጥ እንኳን ጽናትና ቆራጥነታቸውን ነው የሚተርኩት፡፡ ሥነ ልቡናቸው በአሸናፊነት እንጂ በአልቃሻነት ላይ አልተመሠረተም፡፡ ጸጋዬ ወፍራም ነው ያንደባልለናል፤ አይሉም - ድንች ኃይል ይሰጣል ብለው ነው የሚያምኑትም፣ የሚነሡትም፡፡ እንደ ሙሉጌታ በቁጥርም በመጠን አንሰው፣ እንደ ጸጋዬ የሚበዙትንና የሚበልጡትን ያሸነፉት በዚህ ሥነ ልቡና ነው፡፡
አሁን አሁን የኢትዮጵያዊነት ሥነ ልቡና የእዬዬ ሥነ ልቡና እየሆነ ነው፡፡ እናቴ ኢትዮጵያ ግን እንደ ሙሉጌታ እናት ‹ተመትተህ መጥተህ አታለቃቅስ› ትላለች፡፡ ጸጋዬ እንዲህ አደረገኝ እያለ የሚያለቃቅስ ልጅ አትወድም፡፡ ወይ በርትተህ ተጋፈጥ፣ ወይ ተቀብለህ ዝም በል፡፡ የእርሷ ወታደሮች ቁስላቸውን አሥረው የሚዋጉ እንጂ ቁስላቸውን እያዩና እያሳዩ የሚያለቃቅሱ አይደሉም፡፡ የእዬዬ ሥነ ልቡና ችግርህን ቀና ብለህ እንድታዬው ያደርግሃል፡፡ ችግርህ ከላይ አንተ ከታች ከሆንክ ደግሞ አቋምህ የተሸናፊነት ይሆናል፡፡
አፍሪካ አሜሪካውያንን የጎዳቸው አንዱ ሥነ ልቡና ይሄ ነው ይባላል፡፡ አዘውትረው የደረሰባቸውን ጭቆና፣ ያጋጠማቸውን መገፋት፣ የሆነባቸውን ግፍ ያስቡታል፤ ይተርኩታል፤ ፊልምና ዘፈን ያደርጉታል፤ ይቆዝሙበታል፡፡ ስላላቸው ዐቅም፣ ኃይል፣ ችሎታ፣ ልዩ ጸጋና ብርታት አይተርኩም፡፡ የታሪክ እሥረኛ የመሆን ዕጣ ውስጥ ይገባሉ፡፡ ትርክታቸው ሊያደርጉት በሚችሉት ላይ ሳይሆን ከዚህ በፊት በሆነባቸው ላይ ይመሠርቱታል፡፡ ያንን የኋላውን ሲተርኩት እንኳን በጀግንነት፣ በጽናትና በቆራጥነት መንፈስ ሳይሆን በተሸናፊነት መልኩ ነው፡፡
ትናንትም ሆነ ዛሬ ችግሮች ነበሩ፤ ይኖራሉ፡፡ እንደ ሕዝብ እንደ ሀገር ያጋጠመን ነገር ይኖራል፡፡ ወሳኙ ነገር ግን ምን ገጠመን ሳይሆን እንዴት እንተርከዋለን ነው፡፡ it is all about the story. እንዲሉ፡፡ መቱኝ፣ ተመታሁ፣ መታቱኝ፣ አስመቱኝ፣ እያሉ ማለቃቀስ ወኔን ይሰልባል እንጂ ጀግናን አያፈራም፡፡ እዬዬ ለአሸናፊነት አያበቃም፡፡ ቁስልን ማከም እንጂ ማከክ አያድነውም፡፡ የጀግና ሕዝብ ሥነ ልቡና ‹ሙሉጌታ ወፍራም ነው፣ ከዚህ በፊትም መቶኛል› በሚል ሳይሆን ‹ድንች ኃይል ይሰጣል› በሚል የሚገነባ ነው፡፡ ዋናው ጉዳይ ማን ነህ? አይደለም፡፡ ምን ታምናለህ? ነው፡፡ ዳዊትን በጎልያድ ፊት ያቆመው እምነቱ ነው፡፡ ዐቅሙ አይደለም፡፡
ድንች ኃይል ይሰጣል፡፡ እዬዬ ልብ ያደክማል፡፡
ጠጠር መጣያ የለም ‼ የቀጥታ ስርጭት ከወይብላ ማርያም follow me on social media;facebook: https://www.facebook.com/lijbinuInstagram: https://www.instagram.com/?hl=en
Click here to claim your Sponsored Listing.
Videos (show all)
Category
Website
Address
Addis Ababa
Nifas Silk Lafto Sub City, Kore Mekanissia Area
Addis Ababa
We are a 501c3 non profit organization, our mission is to bring about transformation from the insideo
Addis Ababa, 1000
Want to entertain? want to have up to date info? want easy accesses for all you want? join us t.me/
Addis Ababa
��� ሁሉም የሚፈልገውን ወጣትነታችንን ለአላህ እንዲሁም ለ?