ቅነግ/ Kemant Liberation Front
አላማችን የቅማንትን ህዝብ ከጨቋኞች ነፃ ወጥቶ የመብቱ ተጠቃ
ጃኖ🇫🇷💪
ታሪኩ(ድሽታጊና የጀግና ጀግና በእዉነት የኢትዮጵያአዊነት ጥግ 💪💪
ኢትዮጵያችን በብልሃት ሳይሆን በፉከራ የሚመሯት ሀገር ሆና አስቸግራለች። አድዋ የሌላ ትውልድ ታሪክ ነው። የዚህኛው ዘመን ትውልድ ከአድዋው ትውልድ ጋር ከተነፃፀረ ዘቅጧል ማለት ነው። የራሱ የሆነ ታሪክ የለውም ማለት ነው። እናም በሌላው ትውልድ ታሪክ ሲኮፈስ እናያለን። ከዚህ የበለጠ ውርደት የለም።
ፌስቡክ የአብይ አህመድን ፖስት ማንሳቱን(Delete ማድረጉን) BBC ዘገበ።
***************
ፌስቡክ የአብይ አህመድን ፖስት ማንሳቱን(Delete ማድረጉን) BBC ዘገበ።
ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ የአብይ አህመድን ፖስት ያነሳው ግጭት ቀስቃሽና ሲቪሊያኑን ህዝብ ለጦርነት የሚቀሰቅስ በመሆኑ ነው ተብሏል።
በአሁን ወቅት በርካቶች የአብይ ፖስት መሰረዝ ብቻ ሳይሆን የትዊተርን ጨምሮ የፌስቡክ አካውንቱ እንዲዘጋ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ መደረግ አለበት እያሉ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም ዶናልድ ትራምፕ ግጭት ቀስቃሽ ንግግር አድርጓል በሚል አካውንቱ መዘጋቱ ይታወቃል።
ማለዳ ሚዲያ
የፌደራሉ መንግስት የትግራይ ሀይሎችን ግስጋሴ ማስቆም እንደማይችል ተገለጸ።
******************
የኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የምስራቅ አፍሪቃ ተንታኝ የሆኑት ዊሊያም ዴቪሰን በትግራይ ሀይሎች ወደፊት መግፋት ምክንያት ጫና ውስጥ የገባው የፌደራሉ መንግስት ተዋጊዎቹን መቋቋም አይችልም ብሏል።
ከአብይ ጋር እንደማይደራደሩ የገለጹት ተዋጊዎቹ ከአዲስ አበባ 325 ኪሎሜትር ብቻ ርቃ በምትገኘው ከሚሴ ደርሰዋል ያሉት ዳቪሰን የትግራይ ሃይሎች አሁን እየተጠጉ ያሉትን ምሌ ከተማ ተቆጣጥረው ከጂቡቲ አዲስአበባ የሚወስደውን መንገድ ከቆረጡ በኋላ ያለብዙ ፈተና ወደ አዲስ አበባ ማቅናት ይጀምራሉ ሲል አስተያየቱን ለሬውተርስ ሰቷል።
ማለዳ ሚዲያ
በትክክል
በtdf የተማረኩ
ጃቅሚ ወቅታዊ ጉዳይ (ታጋይ አሌክሳንደር አወቀ) ጃቅሚ ወቅታዊ ጉዳይ (ታጋይ አሌክሳንደር አወቀ)
"ክብር በፎቶ እና በፌስቡክ አይገኝም።" ገዱ አንዳርጋቸው | ደሴ ላይ ያስተላለፉት መራር ሀቅ | Ethio 251 Media 251 MEDIA is an independent media offering you News, Political Analysis and Information feeds from Addis Ababa...
ይሄ ታሪካአዊ ቢደዎ የሚያሳየዉ ችግሮች ቢኖሩት እንኳን የደርግመንግስት ይሻላል ከብልፅግና ምክንያቱም ወታደሮች በቀጥታ የፍትህ ጥያቄ ሲጠይቁ ይታያሉ የብልግና ስራአት ግን ወታደሮች እንደዚህ ቢጠይቁት ይረሽናቸዋል።
ይሔ ሁሉ ጭካኔ በኢትዮጵያ ንፁሃን ልጆች ላይ በየቦታዉ በዚህ መልኩ ግፍ እየተፈፀመ ነዉ
ዜና ሮቢት
√
ጎንደር ላይ መሽጎ ንፁሃን ዜጎችን የሚገድለውና የሚዘርፈው ፋኖና የላይ አርማጭሆ ጥገኛ ካድሬዎች "ሰሞኑን ከትግራይ ሃይሎች ጋር ከበድ ያለ ጦርነት ስላለ ጎንደር ከተማ ያለው አውደልዳይ ጦር ወደ ግንባር ይምጣ!' የሚል ትዕዛዝ ሲደርሳቸው ከትላንት ጀምሮ ወደ ሮቢትና አካባቢው ቅማንት ዘምተው ከገበሬ ጋር ውጊያ ገጥመዋል። ገበሬው እውነትም የመንግሥት ፀጥታ ኃይል መስልሎት ዝም ብሎ ቢያስገባቸው፣ ያገኙትን መግደል በመጀመራቸው ራሱን መከላከል እንደጀመረም መረጃው ከሮቢት ዘጋቢያችን ደርሶናል።
የቅማንት ሕዝብ ከሰኔ 2007 ዓ ም ጀምሮ በእንደዚህ ዓይነት ጥገኛ አመራሮችና አሽከር ታጣቂዎች በግፍ ሲጨፈጨፍ የኖረ ሕዝብ ነው። በተለይ አሁን አሁን ከትግራይ ጋር የተፈጠረውን ጦርነት እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም የመከላከያ ሠራዊት የተባለው አካል እንኳ ሳትቀር የቅማንትን ሕዝብ ከሰፈር ወመኔዎች ጋር ተሰልፎ እየጨፈጨፈው መሆኑን ሰሞኑን ዓለማቀፉ ሚዲያ አልጀዚራ መዘገቡን አይተናል። የቀደመ ሞራሉንና ኅሊናውን አጥቶ የሰፈር ጥገኛ ካድሬዎች አሽከር የሆነው መከላከያ ከካድሬዎች የምትወረወርለትን የመጠጥና የመጨፈሪያ ቁራጭ ሳንቲም ብቻ በማየትና የንፁሃን ቅማንቶችን ንብረት እየዘረፈ ስለሚበላ ከመከላከያነት እሱነቱ ወርዶ የሽፍታነት ተግባር ውስጥ መዘፈቁን መላው የቅማንት ሕዝብ ያውቀዋል። እናም ከዚህ አሳፋሪ ተግባር ውስጥ ገብቶ የቅማንትን ሕዝብ መከራ ውስጥ ከቶታል።
"ሥልጣን ፈላጊ ጥገኛው ካድሬ የሚፈልገው የቅማንትን የመብት ጥያቄ እንደመደበቂያ በመጠቀም የጥገኝነት ዘመኑን በማራዘም በካድሬነት ያሰፋውን የምግብ ከረጢት መሙላት ነው" ያሉን አንድ የቅማንት ኮሚቴ አባል ዛሬም ወደ ግንባር ሄዶ ከመዋጋት ይልቅ ከቅማንት ገበሬ ጋር እየተዋጉ 'ጁንታ በዚህ መጣ' በሚል ከጦር ሜዳ ሸሽተዋል" ብለዋል።
ፋኖና ጥቅመኛው የመከላከያ ሠራዊት ከትግራይ ጋር ወደ ሚደረገው ውጊያ ላለመዝመት በሰፈራቸው ችግር ፈጥረው ለመደበቅ መከረኛው የቅማንት ህዝብ ላይ ዘምተዋል። ገበሬው በሚችለው ሁሉ ራሱን ለመከላከል እየሞከረ መሆኑን የሮቢት ዘጋቢያችን ገልፆልናል። እስካሁን በርካታ ንፁሃን መሰዋታቸውና መቁሰላቸው ታውቋል።
Yeshi 14- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ውርደት 14 Media and news
እለታዊ ዜና ጃኖ Daily Jano News 08-10-2021 እለታዊ ዜና ጃኖ Daily Jano News 08-10-2021
ጀግኒት 🇫🇷🇫🇷🇫🇷🇫🇷🇫🇷🇫🇷🇫🇷🇫🇷
ሰባአዊነት የሚሰማቸዉ አለምአቀፍ ሚዲያዎች በቅማንት ህዝብ እየተፈፀመ ያለዉን ግፍ በዚህ መልኩ ዘግበዉታል!
አልጀዚራ በሳተላይት ምስል ያጋለጠዉ የቅማንትን ህዝብ ሞት እና ስድት ቃጠሎ
ቀን፡ 16/01/2014 ዓ ም
ጉዳዩ፡ በቅማንት የማንነትና የራስ አስተዳደር ኮሚቴ በኩል የተፈቀደና የተደገፈ ሰልፍ አለመኖሩን ስለማሳወቅ
የቅማንተ ሕዝብ “የማንተነትና የራስ አስተዳደር ይከበርልኝ” ጥያቄ የክልሉንም ሆነ የፌደራሉን ሕገ-መንግሥት ስርዓት ጠብቆ ከአቀረበት ጊዜና ዓመታት ጀምሮ በሕዝባችንና በደጋፊዎቻችን በህቡዕና በግልፅ ጫና ሲደረግ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በተለይ ደግሞ ከ2006 እስከ 2014 ዓ ም ድረስ ያለማቋረጥና ተከታታይነት ባለው መልኩ በቅማንት ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀት ተፈፅሞብናል፡፡ በቅርብም ከሚያዚያ 5 ቀን 2013 ዓ ም እስከ መስከረም 2014 ዓ ም ባለው ጊዜ ውስጥ ሕዝባችን ለከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ጉዳቶች ተዳርጓል፡፡ ይህን ተግባር የፈፀሙ ጨፍጫፋዎችና የጨፍጫፊ ተባባሪ ጥቅመኛ ቡድኖች “ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮሃል” የሚባለውን የበለጠ ለመመስከር የቅማንትን ኮሚቴ “ጁንታ የጁንታ ተላላኪ ነው” በሚል (አድማጭ ባያገኙም) ሰፊ መድረክ እየፈጠሩ ከማወያየታቸውም በላይ በኃይልና በማስፈራራት ሕዝቡ ኮሚቴውን ተቃውሞ መንግሥትን በመደገፍ በአይከልና ጭልጋ ዙሪያ ሁሉንም ያሳተፈ የሠልፍ መርሃ ግብር ለመስከረም 19 ቀን 2014 ዓ ም እንደታቀደ ታውቋል፡፡
ስለሆነም ለመላው ሕዝባችን የምናስተላልፈው መልዕክት የቅማንት ሕዝብ በዚህ ወቅት ለጅምላ እስር፣ ለጅምላ መፈናቀልና ስደት፣ ለንብረት ውድመትና ዝርፊያ የተጋለጠው ሰልፉን በጠራው አካል መሆኑ ታውቆ፣ ወንጀለኛን መተባበር ደግሞ የቅማንት ሕዝብ የቆየ ታሪኩ ስላልሆነ፣ ዛሬ ላይ የቅማንት ታጋዮች ጫካ የምናድረው እናቶችና ህፃናት ምቾት ባይስማማቸውም ከመሰደድ ቢያንስ ቢያስ ከቤታቸው መዋልና ማደር ስላለባቸው እንጂ ፅንፈኞች እንደሚሉት የቅማንት ኮሚቴና ሌላው የፀጥታ ኃይል በመንግሥት የሸፍጥ ሥራ ፈርቶና ተገፍቶ እንዳልሆነ ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ አካባቢያችን ላይ የሚከሰቱ ጦርነቶችን በመንግሥት መዋቅር ደጋፊነትና አስተባባሪነት ሕዝባችን ለመውረር የሚመጣን ገዳይ፣ አፈናቃይና ዘራፊ ቡድን ለመከላከል የሚደረግ እንጂ የቅማንት አስተባባሪ ኮሚቴ ጦርነትን ምርጫ አድርጎት አያውቅም፤ ለወደፊትም በጦርነት ውስጥ የሚሸነፍና የሚያሸንፍ መንግሥት ስለምናውቅ ጭምር የኮሚቴው ፅኑ ፍላጎት ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርገውን ሠላማዊ ትግል መከተል መሆኑን እያሳወቅን በኃይል ተገዳችሁም ሆነ በጥቅም ተገዝታችሁ የጠላት ወገን ማድመቂያ የምትሆኑ ግለሰቦችም ሆናችሁ ቡድኖት ከወዲሁ ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እያሳወቅን “መብቴ ነው” ብላችሁ ሰልፍ ላይ የምትወጡ፣ የውስጥ ጠላትን ለማረም በቀጣይ ለምናደርገው ትግል ራሳችሁን አጋልጣችሁ እንደሰጣችሁን አድርገን እንወስዳለን፡፡
ነፃነታችን በትግላችን ይረጋገጣል!
የቅማንት ማ/ኮ/ሕዝ/ግን/ ክፍል
ማሳሰቢያ፡
1. ይህ ማሳሰቢያ የኮሚቴው ስለመሆኑ በውስጥ መስመር መጠየቅ ወይም ማየት ይቻላል፡፡
2. የሕዝብ ድምፅ ለመሆን የምትፈልጉ ሚዲያዎች እንደ OMN, TMH, VOA, DW AMHARIC, DW ድምፅ ወያኔ፣ ጃኖ ቅማንት ሚዲያ፣ ጃንተከል ሚዲያና ሌሎችም ሚዲያዎች ተጨማሪ መረጃዎችን ከሁሉም የቅማንት ኮሚቴ አባላት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
The liberation of the Kemant people🇫🇷💪
አንባገነኑ አቢይ አህመድ #ቆቦንና #ላሊበላን በጦር ጀት እየደበደበ ነው በዛ ምክንያት ብዙ ሰለማዊ ሰው ተገድለዋል።
ለፖለቲካ ትርፉ ሲል በአለም አደባባይ በተጋሩ የተወሰደበት የዲፕሎማሲ የበላይነት ለመውሰድ ሲል የራያ ቆቦንና የላስታ ላሊበላን ህዝብ በጦር ጀት ሲደበድብ ውሏል።
ኧረ በሳቅ ሞትኩኝ ጓዶች😁😁
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Bole Michael
Addis Ababa, G.P.O
ይህ በቦሌ ክ/ከተማ ስር በሚገኘው በወረዳ 1 ብልጽግና ፓርቲ የ?
Addis Ababa
Kaayyoon Kenya haqaa dhokate basne baketi mulisudhaa kanafu nu hordofun haqaa cina dhabachun eru nun
Belay Zeleke Street, Pissa Road
Addis Ababa, 251,56
providing facts of prosperity party