Prophetess Aster Guye/ ነቢይት አስቴር ጉዬ
Nearby non profit organizations
Wolkite
Babile
Wonsho, Irgalem
Gambela
Arba Minch'
Keta
Awassa
Sodo
እግዚአብሔር ዛሬም ይናገራል!!
ዘመኑ ፈለቄን ማን የማያውቀው አለ? ሰማኒያዎቹም ሆኑ የዘጠናዎቹ ትውልድ ተወዳጅ በሆኑ መዝሙሮቹ እናውቀዋልን።
1) ሉሞኪ ጎቲ አሞ ኖኦባ
2) ሲናጤ ኮባ'ን ካዴጣ
3) ማገኒ ብረንጌን
4) አሞታ አንኬ በልቶ
5) ጺዮንኬ ኦላ'ን ሄጴን ማን
እና ሌሎቹንም መዝሙሮች በዚህ መልኩ አቅርበንላችኋል። የናፈቃችሁ ሰዎች እንደምትወዱ እርግጠኞች ነን። ዘማሪውንም በጸሎታችሁ እንድታስቡት እንላለን።
Zemenu Feleke |Vol #1 | Best #gedeo Song| #ethiopia #song #music #seifuonebs #ebs ዘመኑ ፈለቄን ማን የማያውቀው አለ? ሰማኒያዎቹም ሆኑ የዘጠናዎቹ ትውልድ ተወዳጅ በሆኑ መዝሙሮቹ እናውቀዋልን።1) ሉሞኪ ጎቲ አሞ ኖኦባ2) ሲናጤ ኮባ'ን ካዴጣ3) ማገኒ ብረንጌን4) አሞታ አንኬ...
“እርስዋም በላዩ ስለ ተኛችበት
የዚህች ሴት ልጅ በሌሊት ሞተ።”
1ኛ ነገሥት 3፥19
የሞተው የናንተ አደለም!!
የሰማይ ሰበር፣ ዝርዝርም ዜና ኢየሱስ ነው ‼️
አለም ቅስምህን የሚሰብር እንጂ ቀንበርህን የሚሰብር ዜና የላትም ‼️
የተወለደዉ በበረት ቢሆንም በረት ግን መጨረሻዉ አልነበረም ማለፊያዉ እንጂ። ዛሬም ህልማችሁ፣ ራዕያችሁ በበረት ብወለድም በዚያ አትከፉ፣ አትዘኑም። ይልቅስ የነገ ንግስናችሁ እቁን መሆኑን እያመናችሁ ተንቀሳቀሱ።
#ሼር ያድርጉ
በማለዳችሁ እንዲህ እያላችሁ አዉጁ።
#ይሆንልኛል
#ይሳካልኛል!
አሜን ለሚል ሆነለት!!
፤
ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር የሁሉም አባት አለ።
ኤፌ 4
በጌታ በኢየሱስም እንድ አዋጅ አወጃለው ከዛሬ ቀን ጀምሮ ተበልቶ የማያልቅ የእግዚአብሔር እጅ ያዘጋጀው ከናተ አልፎ ለብዞች የምተርፍ እንጀራ በኢየሱስም እጃችሁ ላይ ገባ እንደ እግዚአብሔር ቃል አውጃለው አምናች አሜን በሉ ና ውሰዱ ታምራታችሁን
(የማርቆስ ወንጌል ምዕ. 😎
----------
1፤ በዚያ ወራት ደግሞ ብዙ ሕዝብ ነበረ የሚበሉትም ስለሌላቸው ደቀ መዛሙርቱን ጠርቶ።
2፤ ሕዝቡ ከእኔ ጋር እስካሁን ሦስት ቀን ውለዋልና የሚበሉት ስለሌላቸው አዝንላቸዋለሁ፤
3፤ ከእነርሱም አንዳንዶቹ ከሩቅ መጥተዋልና ጦማቸውን ወደ ቤታቸው ባሰናብታቸው በመንገድ ይዝላሉ አላቸው።
4፤ ደቀ መዛሙርቱም። በዚህ በምድረ በዳ እንጀራ ከየት አግኝቶ ሰው እነዚህን ማጥገብ ይችላል? ብለው መለሱለት።
5፤ እርሱም። ስንት እንጀራ አላችሁ? ብሎ ጠየቃቸው፥ እነርሱም። ሰባት አሉት።
6፤ ሕዝቡም በምድር እንዲቀመጡ አዘዘ። ሰባቱንም እንጀራ ይዞ አመሰገነ፥ ቈርሶም እንዲያቀርቡላቸው ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፥ ለሕዝቡም አቀረቡ።
7፤ ጥቂትም ትንሽ ዓሣ ነበራቸው፤ ባረከውም ይህንም ደግሞ እንዲያቀርቡላቸው አዘዘ።
8፤ በሉም ጠገቡም፥ የተረፈውንም ቍርስራሽ ሰባት ቅርጫት አነሡ።
9፤ የበሉትም አራት ሺህ ያህል ነበሩ።
ጥቅቱ በዛ እንደ ቃሉ አሜን ይሁን 🇪🇹🇪🇷🇪🇹🇪🇷
ሼር::
መድሀኒት ተወልዶልናል!
የምትጠብቁት ጌታ በድንገት ይመጣል። ነገራችሁንም ያስዉባል!
ስነካኩን ገና እንበዛለን!❤
ዮኒና እስርሽ እንኳን ደስ አላችሁ!
እንኳን ደስ አላችሁ!
አሜን ለሚል ሆነለት
እነዚህ እንቁዎቻችን ለብዙዎች በትዳር ህይወታቸዉ በተመሳሳይ መንገድ ለሚያልፉት አስተማሪ የሆነ ነገር እንደሚያጋሩን ተስፋ አደርጋለሁ። በብዙ ተባረኩ።
አፍህን እንደገና ሳቅ ይሞላል፥ ኢዮ 8፥21!!
ያመለጠ አሜን ይበል
የተተበተበው ሠንሰለት አስፈሪው የሕይወት ጨለማ
በድንገት ጠፋ ገፈፍ አለ ከሰማይ አንድ ድምጽ ሰማ
ሲተማመንብኝ ሲመካ ሲል አትወጣም ፍጹም ከእጆቼ
የጌታዬ ፍቅር ማረከኝ ወጣሁኝ ሰይጣንን ከድቼ
መዝሙሩ ቀጥላችሁ ኮሜንቱ ላይ መፃፍ ትችላላችሁ።
የምስራች የሆነ መልካም ነገር ከቤታችሁ ይሰማ!!
Happy New Year
2023
በነገር ሁሉ እግዚአብሔር አዋቂ ነዉ።
የሰማዩ አምላኬ መከናወንን ይስጣችሁ!!
የሚያምን ብቻ አሜን እያለ ይተባበረኝ።
#ሼር
ጤንነታችሁ ከክፉ ጠንቅ የተጠበቀ ይሁን።
እንጨት ብረትን ይስባል‼️
ከግምታችሁ በላይ የሆነ የጌታ ተዓምራት በህይወታችሁ ላይ ይሆናል። አሜን ብሎ ለሚቀበል ይሆንለታል።
ለምስክርነትና ለጸሎት 0916446497 ይደዉሉ።
የተዓምራት ቀናችሁ ነዉ።
ሼር ያድርጉ።
ከእግዚአብሔር ነገሮችን ከማቀናጀቱና ከማገጣጠሙ የተነሳ ያልለፋችሁበት በረከት ወደናንተ ይደርሳል፣ቤታችሁንም ይወርሰዋል‼️
ነገራችሁ በናንተ አቅምና ጥረት ሳይሆን በመለኮት ጣልቃ ገቢነት ይሰምራል፣ ይሳካል‼️
ቃሉን በጥንቃቄ አንቢቡት።
በዚህ ጊዜ ኤልሳዕ፣ ልጇ ከሞት ያስነሣላትን ሴት፣ “እግዚአብሔር በምድሪቱ ላይ የሰባት ዓመት ራብ ስለ ወሰነ፣ ተነሺና ለጊዜው መቈየት ወደምትችዪበት ቦታ ከቤተሰብሽ ጋር ሂጂ” አላት።
ሴቲቱም ተነሥታ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ነገራት አደረገች፤ ከነቤተ ሰቧም ሄዳ፣ በፍልስጥኤም ምድር ሰባት ዓመት ተቀመጠች።
ከሰባት ዓመት በኋላም፣ ከፍልስጥኤም ምድር ተመልሳ መጣች፤ ስለ ቤቷና ስለ መሬቷ አቤቱታ ለማቅረብ፣ ወደ ንጉሡ ሄደች።
በዚህ ጊዜ ንጉሡ የእግዚአብሔርን ሰው አገልጋይ ግያዝን፣ “ኤልሳዕ ያደረጋቸውን ታላላቅ ሥራዎች ሁሉ እስቲ ንገረኝ” እያለው ነበር።
ኤልሳዕ ልጇን ከሞት ያስነሣላት ሴት ስለ ቤቷና ስለ መሬቷ ለማመልከት ወደ ንጉሡ ዘንድ የቀረበችውም፣ ኤልሳዕ የሞተውን ልጅ እንዴት እንዳስነሣ፣ ግያዝ ለንጉሡ በሚነግርበት ወቅት ነበር። ግያዝም፣ “ንጉሥ ጌታዬ ሆይ፤ ሴቲቱ ይህች ናት፤ ኤልሳዕ ከሞት ያስነሣው ልጇም ይህ ነው” አለ።
ንጉሡም ስለ ዚሁ ጒዳይ ጠየቃትና ነገረችው። ከዚያም ንጉሡ፣ “ #እንዲሁም #በሙሉ #እንድትመልስላት” ሲል አንድ ሹም አዘዘላት።
2ኛ ነገሥት 8 (አዲሱ መ.ት)
ለሚያምን ይህ የቃሉ እዉነት በናንተ ህይወት ላይ ይገለጣል‼️
ለፀሎት ድጋፍ 0916446497 ላይ ይደዉሉልን።
እግዚአብሔር ለህይወታች፣ ለትዳራችሁ፣ ለስራችሁ፣ ለልጆቻችሁ የተናገረዉ አንዳች ሳይቀር ይፈፀማል። እርሱ አይዋሽምና።
ለሚያምን ሆነለት። አሜን እያላችሁ ቃሉን ተቀበሉ።
ለፀሎት አገልግሎት 0916446497 ላይ ይደዉሉልን።
እንኳን ለ2015 ዓ/ም አዲስ ዓመት ዋዜማ አደረሳችሁ
አዲሱ አመት የዕረፍት፣የበረከት፣የመከናወን፣የመውረስ ዓመት ይሁንላችሁ።
ብቻ እግዚአብሔር አምላክህ ከሙሴ ጋር እንደ ነበረ፣ አሁንም ከአንተ ጋር ይሁን።.. ብቻ አንተ ጽና፤ አይዞህ፤ በርታ።”
ኢያሱ 1 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
አሜን ላሌ በኢየሱስ ስም ሆነለት‼️
“እግዚአብሔር (ያህዌ) በተናገረው መሠረት ሣራን አሰባት፤ የገባውንም ተስፋ ፈጸመላት።”
— ዘፍጥረት 21፥1 (አዲሱ መ.ት)
ከፊታችሁ ባለዉ ዘመናችሁ እግዚአብሔር አምላክ የተናገራችሁና የገባላችሁን የተስፋ ቃል በመፈፀም በፊቱ የታሰባችሁ ትሆናላችሁ።
እግዚአብሔር የሚያስባችሁ ጊዜ ከፊታችሁ ፈጠነ። በርሱ የታሰባችሁ ሁኑ። ከበረከት ቃሉ ጋር መገናኘት ይሁንላችሁ።
ለፀሎት ድጋፍ +251916446497 ይጠቀሙ። ተባርካችኋል።
የዕለቱ መልዕክት
አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፦ እኔ ኤልሻዳይ ነኝ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤
ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ አለው።
ዘፍጥረት 17÷1-2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
አሜን ላሌ ሆነለት!!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Address
Addis Ababa
Office Addis Ababa
Addis Ababa, P.O.BOX21261,CODE1000
We are working for/with the most poorest and potentialy vulnerable elders in Ethiopia!
EiABC, Dej. Baltcha Aba Nefso Street
Addis Ababa
Welcome to the AIESEC in Ethiopia Official Fan Page! AIESEC is the World's largest student‐run organi
Akaki Kality, Wereda 01
Addis Ababa
L'ESPERANCE-ETHIOPIA is a humanitarian and non-making institution.
Addis Ababa
MHDI is a humanistic and development initiative working for Social Minority Groups!!
Addis Abeba
Addis Ababa
አፍሮ የሚለውን ቃል ከአፍሪካዊ ቅፅል የተዋስን ሲሆን ፔጁ በስፔን የባርሴሎና ክለብ ደጋፊዎች ማህበር (ፔንያ) እውቅና ያለው የአፍሮ ባርሳ ደጋፊዎች ልሳን ነው
Abakoran
Addis Ababa
ይህ ስብስብ ለብዙ ዘመናት አብረው ያደጉና በተለያዩ የህይወት አጋጣሚዎች ተራርቀው የነበሩ የአባኮራን ሚሲዮና አካባቢ ወጣቶች ለመገናኘትና ለመረዳዳት ያቋቋሙት
City Center
Addis Ababa
The word ‘Bana’ (ባና) is a Tigrinya word meaning ‘a light emanating hopefulness’, literally ‘the dawn’
WelloSefer K-12 Building, Ethio China Street
Addis Ababa
REACH Ethiopia is local non-profit organization works to improve the health & well-being of Ethiopian
Addis Ababa
KHCO is non profit, non political and voluntary youth serving organization working for children and families, which aims to see a transformed community using a holistic approach.
Bole Subcity
Addis Ababa
Gezuyad Foundation is an emerging NGO founded with a long-sited vision & clear objective.