SHEGER FM 102.1 RADIO
SHEGER 102.1FM 'Yenanetew Radio' is the first private radio station in Ethiopia. We are proud to be Ethiopian and we love our country more than anything!
Hear us live on www.ShegerFM.com, dedicated phone numbers, and mobile Apps. ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬዲዮ መስከረም 23፣2000 ዓ.ም ሥራ የጀመረ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የግል ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ነው፡፡
ይህ ከአዲስ አበባ በ250 ኪሎ ሜትር ክበብ ውስጥ ፕሮግራም እንዲያሰራጭ ፈቃድ አግኝቶ የረጅም ጊዜ የሬዲዮ ሥራ ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች የተቋቋመው ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአድማጮች ዘንድ ተወዳጅነትን ሊያተርፍ ችሏል፡፡
ሸገር 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡
ሸገር ዓለም አቀፍ ትንታኔ - ሚያዝያ 9፣2016
ላለፉት አስርት አመታትም ካብ ለካብ ሲተያዩ የቆዩት እስራኤልና ኢራን ከሰሞኑ ደግሞ የጥላቻ ደረጃቸው ከፍ ብሎ ጦር እስከመማዘዝ ደርሰዋል፡፡
ኢራን በእስራኤል ላይ የፈፀመችው ጥቃት ለዓለም ምን አሳየ?
እሸቴ አሰፋ
https://youtu.be/oHYuQIm-Y5s
#
Sheger FM Tintane ኢራን በእስራኤል ላይ የፈፀመችው ጥቃት ለዓለም ምን አሳየ ? በእሸቴ አሰፋ Eshete Assefa ,sheger fm news,sheger maleda,sheger,sheger sport,shegernews,shegercafe,shegerradio,shegershelf,shegerfmyoutube,shegermeaza,shegermek...
ሚያዝያ 9፣2016
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲን አጸደቀ፡፡
በሀገሪቱ በተለያዩ ዘመናት የተከሰቱ እና የቀጠሉ ተደራራቢ እና ሰፊ የተጎጂና የአጥፊ ወሰን ያላቸው የሰብአዊ መብት ጥሰቶች፣ የእርስ በእርስ ግጭቶች፣ ያልጠሩ ትርክቶች እና በደሎችን ለመፍታት የተለያዩ ሙከራዎች መደረጋቸውን ም/ቤቱ አስታውሷል፡፡
ሆኖም እነዚህ አሰራሮች በእውነት፣ በዕርቅ፣ በምህረት እና በፍትሕ ላይ የተዋቀረ እና በግልፅ ፖሊሲ የሚመራ ሁለንተናዊ የሽግግር ፍትሕ ስልትን አካታች፣ ሰብአዊ መብት ተኮር በሆነ እና በተሰናሰለ መንገድ ባለመተግበራቸው የሚፈለገውን ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት አልቻሉም ብሏል።
ስለሆነም የሽግግር ፍትሕ ሂደቱን በተደራጀ፣ በተቀናጀ እና ውጤታማ በሆነ መልኩ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመምራትና ለመተግበር እንዲቻል ረቂቅ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡
ምክር ቤቱም በዛሬው እለት ባደረገው ስብሰባ በረቂቅ ፖሊሲው ላይ ከተወያያ በኋላ ግብዓቶችን በማከል ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውል በሙሉ ድምጽ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ተናግሯል፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ከዚህ በተጨማሪም የመንግስት ሠራተኞች አስተዳደርን ነጻ፣ ገለልተኛ፣ ቀልጣፋ፣ ተደራሽነት እና ተጠያቂነት ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት፤ እንዲሁም ከጊዜው ጋር የሚራመድ የአስራር ስርአት ለመዘርጋት የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ተወያይቶ ለህዝብ አንደራሴዎች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ መወሰኑ ተሰምቷል፡፡
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
ሚያዝያ 9፣2016
በኢትዮጵያ ያለው አጠቃላይ የኤች አይ ቪ ኤድስ የሥርጭት ምጣኔ 0.9 ቢሆንም በቦታ፣ በእድሜ፣ በጾታ እንዲሁም በሌሎችም ምክንያቶች ከፍተኛ የስርጭት ልዩነት እየታየ ነው ተባለ፡፡
የኤች አይ ቪ መከላከል ስራ ተጋላጭ ዜጎች እና ከፍ ያለ የሥርጭት ምጣኔ የሚታይባቸውን አካባቢዎች በመለየት የኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚደረጉ ጥረቶች አሁንም ሊቀጥሉ እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር ተናግሯል።
ሀገር አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤድስ ፕሮግራም የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም የጋራ ግምገማ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ኢትዮጵያ ኤች አይ ቪ ኤድስ አሁን ያለበትን ስርጭት መጠን ለመቀነስ በመጪዎቹ አራት አመታት የሚተገበር ስትራቴጂክ እቅድ አዘጋጅታ በስራ ላይ እንደምትገኝ በጤና ሚኒስቴር የኤች አይ ቪኤድስ መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍቃዱ ያደታ ተናግረዋል።
በሀገሪቱ ያለው የኤች አይ ቪ የስርጭት ምጣኔ 0.9 ቢሆንም በቦታ፣ በእድሜ፣ በጾታ እንዲሁም በተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ከፍተኛ ልዩነቶች እንደሚታይ አቶ ፍቃዱ ጠቅሰዋል፡፡
የኤች አይ ቪ ዘርፈ ብዙ https://tinyurl.com/5fnap95f
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 9፣2016 - በኢትዮጵያ የኤች አይ ቪ የሥርጭት ምጣኔ 0.9 ቢሆንም በቦታ፣ በእድሜ፣ በጾታና በሌሎችም ምክንያቶች ከፍተኛ የስርጭት ልዩነት እየታየ ነው ተ በኢትዮጵያ ያለው አጠቃላይ የኤች አይ ቪ ኤድስ የሥርጭት ምጣኔ 0.9 ቢሆንም በቦታ፣ በእድሜ፣ በጾታ እንዲሁም በሌሎችም ምክንያቶች ከፍተኛ የስርጭት ልዩነት እየታየ ነው ተባለ፡፡ የኤች አ...
ሚያዝያ 9፣2016
በምስራቅ አፍሪካ የድንበር አካባቢዎች ጭምር በመጪዎቹ ወራት የሚኖረው የአየር ጠባይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ስለሚችል ተነገረ፡፡
ለእዚህም ጠንካራ ትብብርና አስቀድሞ የአየር ጠባይ ሁኔታ ትንተናን የሚፈልግ ነው ተብሏል፡፡
https://tinyurl.com/268xjzc4
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በምስራቅ አፍሪካ የድንበር አካባቢዎች በመጪዎቹ ወራት የሚኖረው የአየር ጠባይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ስለሚችል ተነገረ ሚያዝያ 9፣2016 በምስራቅ አፍሪካ የድንበር አካባቢዎች ጭምር በመጪዎቹ ወራት የሚኖረው የአየር ጠባይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ስለሚችል ተነገረ፡፡ ለእዚህም ጠንካራ ትብብርና አስቀድሞ የ....
ሚያዝያ 9፣2016
በኢትዮጵያ በተለያየ ምክንያት እርዳታ ከሚያስፈልጋቸው በ10 ሚሊዮን ለሚቆጠሩ ሰዎች ድጋፍ ለማቅረብ እስከ መጪው ጥር ወር ድረስ 3.24 ቢሊየን ዶላር ያስፈልጋል ተባለ፡፡
በመጪዎቹ 5 ወራት የነፍስ አድን እርዳታ ለማቅረብ እና ምግብ ነክ ድጋፍም ለማድረግ 1 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተናግሯል፡፡
የኢትዮጵያ አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች ከዚሁ አላማ ጋር በተገናኘ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ ትናንት ፈንድ ማሰባሰቢ ስብሰባ አካሄዷል፡፡
በዚህም በመጭዎቹ 5 ወራት ያስፈልጋል ከተባለው 1 ቢሊየን ዶላር መካከል 630 ሚሊየን ዶላር ቃል መገባቱን በስብሰባው ላይ የተሳተፉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል፡፡
ይህም ከሚያስፈልገው የተገኘው 5 በመቶ ብቻ መሆኑን ያሳያል ብሏል የተባበሩት መንግስት ድርጅት በድረ ገፁ ባወጣው መረጃ፡፡
የገቢ ማሰባሰቢ ፕሮግራሙን የኢትዮጵያና የእንግሊዝ መንግስት በጋራ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጋር በመተባበር የተካሄደ ነው ተብሏል፡፡
በድርቅ፣ በጎርፍና በግጭት ምክንያት የምግብ እጥረት አጋጥሟቸው እርዳታ የሚያስልጋቸው ሰዎች ቁጥር እስከመጪው መስከረም ወር ወደ 10.8 ሚሊየን https://tinyurl.com/ysam7w5b
#ድጋፍ #እርዳታ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 9፣2016
የአማራ ክልላዊ መንግስት ሕወሃት በወረራ ከያዛቸው አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ አሳሰበ፡፡
የክልሉ ሕዝብም ሕወሃት የከፈተውን ጥቃት እንዲመክት ጥሪ አስተላልፏል፡፡
የአማራ ክልላዊ መንግስት ይህን መግለጫ ያወጣው ሕወሃት የማንነት ጥያቄ ያለባቸውን የራያ አላማጣ፣ የራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ የኮረም እና ዛታ አካባቢዎች ላይ ወረራ ፈፅሟል ብሎ ነው፡፡
የሕወሃት የወረራ ድርጊት፣ የፕሪቶሪያውን ስምምነት የጣሰ፣ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ እና ከፌዴራል መንግስቱ የተደረገውን የሰላም አማራጭ ውይይት የገፋ ነው ብሎታል፡፡
ሕወሖትና ለአራተኛ ጊዜ የጀመረውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ከማድረግ እንዲታቀብና የፕሪቶሪያውን ስምምነት አክብሮ፣ በወረራ የያዛቸውን አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ የአማራ ክልል መንግስት ጠይቋል፡፡፡
ያ ካልሆነ፣ የክልሉ መንግስትና ሕዝቡ ከሌሎች ኢትዮጵያዊን ጋር ሆነው፣ አገርን ከመፍረስ ሕዝብንም ከጥቃት ለመከላከል እንደሚገደድ በመግለጫው ላይ ጠቅሷል፡፡
በየደረጃው ያሉ የክልሉ የፖለቲካና የፀጥታ መዋቅር አባላትም እንዳለፈው ጊዜ ሁሉ ሕዝቡን በቁርጠኝነት እንዲያደራጁና እንዲጠብቁ ጥሪ አስተላልፏል፡፡
የክልሉ ሕዝቡም ከየአካባቢው ከሚገኙት የአስተዳደር መዋቅሮች ጋር የጠበቀ ቁርኝነት እንዲፈጠርና እንዳለፈ ጊዜ ሁሉ የተከፈተውን ጥቃት እንዲመክት ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
የፌዴራሉ መንግስትም ሕወሃት ከወረራቸው አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ በማድረግ፤ https://tinyurl.com/yz8npp9a
#ራያ #አላማጣ #ግጭት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 9፣2016
አሰራሮችና የመረጃ ቋቶች ሁሉ ዲጂታል ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ፤ የግለሰቦች እና የመንግስት መረጃዎች ደህንነት ጉዳይ ይነሳል፡፡
ለመረጃዎቹ ጥበቃና ደህንነት የሚሰሩ የመረጃ ተቋማት እየበረከቱ ሲሆን መንግስትም እስፈላጊውን መሰረተ ልማት አሟልቻለሁ እያለ ነው፡፡
https://tinyurl.com/m9yrh7cz
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ለመረጃ ጥበቃና ደህንነት የሚሰሩ የመረጃ ተቋማት እየበረከቱ ሲሆን መንግስትም አስፈላጊውን መሰረተ ልማት አሟልቻለሁ እያለ ነው ሚያዝያ 9፣2016 አሰራሮችና የመረጃ ቋቶች ሁሉ ዲጂታል ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ፤ የግለሰቦች እና የመንግስት መረጃዎች ደህንነት ጉዳይ ይነሳል፡፡ ለመረጃዎቹ ጥበቃና ደህንነት የሚሰሩ የመ....
ሚያዝያ 9፣2016
በግጭቶችና ጦርነቶች ምክንያት የኢትዮጵያ ቱሪዝም መቀዛቀዙ ይነገራል፡፡
ለ2 አመት በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት የቱሪስት ማረፊያዎች ሁሉ የፈረሱበት የአፋር ክልል የቱሪስት እንቅስቃሴ አንዲያንሰራራ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
በዚህም በ8 ወራት ውስጥ ከሁለት ሺህ በላይ የውጭ ቱሪስቶች ጉብኝት አድርገዋል ተብሏል፡፡
https://tinyurl.com/mr3e38rr
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 9፣2016
በኢትዮጵያ ህክምና ለማግኘት ወደ ጤና ተቋማት ከሚሄዱ ሴቶች ውስጥ በገንዘብ ችግር ምክንያት ህክምናቸውን የሚያቋርጡና ለሌሎችም ቀውሶች የሚዳረጉት ብዙዎች ናቸው ተባለ፡፡
ይህንንም ለማገዝ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም የህክምና ኮሌጅ ህክምና ባለሞያዎች ስብስብ የበጎ አድራጎት ድርጅት መመስረቱ ተነግሯል፡፡
https://tinyurl.com/6k4uz45c
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በገንዘብ ችግር ምክንያት ህክምናቸውን የሚያቋርጡና ለሌሎችም ቀውሶች የሚዳረጉት ሴቶች ብዙዎች ናቸው ተባለ ሚያዝያ 9፣2016 በኢትዮጵያ ህክምና ለማግኘት ወደ ጤና ተቋማት ከሚሄዱ ሴቶች ውስጥ በገንዘብ ችግር ምክንያት ህክምናቸውን የሚያቋርጡና ለሌሎችም ቀውሶች የሚዳረጉት ብዙዎች ናቸው ተባለ፡....
ሚያዝያ 8፣2016
ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን የሚገኙ ተፈናቃዮች በሺዎች የሚቆጠሩ ናቸው፡፡
እነዚህ ተፈናቃዮች ወደ ቀድሞ ቀያቸው ይመለሳሉ ቢባልም እንደታሰበው አልሆነም፡፡
ተፈናቃዮቹ በአሁኑ ሰዓት በከፍተኛ ችግር ውስጥ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡
የፌዴራል መንግስት በበኩሉ የድጋፍ ጥያቄ ከክልሎች ሲቀርብልኝ እሰጣለሁ፤ እያደረኩ ያለሁትም ይህንኑ ነው ብሏል፡፡
ተፈናቃዮቹ ለአራት ወራት ምንም አይነት የምግብም ሆነ ሌሎች ድጋፎች እንዳልተደረገላቸው እና በዚህም የሞቱ ሰዎች እንዳሉ ሰምተናል፡፡
በአንድ የመጠለያ ጣቢያ ብቻ ከ 12 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች ተጠልለው እንደሚገኙ እና ከነዚህም ውስጥ አብዛኛው ህፃናት፣ አዛውንት እንዲሁም የሚያጠቡ እናቶች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡
መንግስት ‘’የእነዚህ ተፈናቃዮች ሀላፊነት እኔ እወስዳለሁ’’ ቢልም ለተከታታይ አራት ወራቶች ግን ምንም የእህል ዘር አይተው እንደማያውቁ በሶስት የመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ተፈናቃዮች ነግረውናል፡፡
ችግሩ ከከፋ ረሃብም አልፎ ለሞት እየተዳረጉ እንደሆነ እና ግብረሰናይ ድርጅቶች ቦታው ድረስ በመምጣት ድጋፍ ለማድረግ ቢሞክሩም እንዳልሆነላቸው ሸገር ከተፈናቃዮች ለማወቅ ችሏል፡፡
‘’ሶስት አመት ሙሉ ያለምንም ዘላቂ መፍትሄ እየተሰቃየን ነው መንግስት ሊያየን ይገባል’’ም ይላሉ ተፈናቃዮቹ፡፡
በክልሉ ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮች ወደ ቀድሞ ቀያችሁ ትመለሳላችሁ ተብለው በከፊል ቢመለሱም በድጋሚ ተመልሰው ወደ ደብረብርሃን ቻይና ካምፕ ለመግባት ቢሞክሩም መመለስ እንደማይችሉ እና ስማችሁ መሰረዙን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
አረጋዊያን ህፃናት እንዲሁም ሴቶች ወጥተው መስራት ስለማይችሉ ወጣቶች ወጥተን እንዳንሰራ የመታወቂያ ጉዳይ ሌላ እንቅፋት ሆኖብናል ብለዋል፡፡
https://tinyurl.com/ymkzwfc8
ማርታ በቀለ
#ተፈናቃዮች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን የሚገኙ ተፈናቃዮች በሺዎች የሚቆጠሩ ናቸው ሚያዝያ 8፣2016 ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን የሚገኙ ተፈናቃዮች በሺዎች የሚቆጠሩ ናቸው፡፡ እነዚህ ተፈናቃዮች ወደ ቀድሞ ቀያቸው ይመለሳሉ ቢባልም እ....
ሚያዝያ 8፣2016
የሞቃዲሾው ጥልማሞት - በእሸቴ አሰፋ
https://youtu.be/nspYKTHN29s
#ዲፕሎማት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
የሞቃዲሾው ጥልማሞት - በእሸቴ አሰፋ የሞቃዲሾው ጥልማሞት - በእሸቴ አሰፋየፖሊስ መኮንኑ፣ መምህሩ፣ ዲፕሎማቱ እንዲሁም የመረጃ እና ደህንነት ባለሞያው የዶ/ር አስማማው ቀለሙ ማን ነበሩ? (ተያያዥ ዘገባ)https://tinyurl.com/mx5t93uuሚ.....
ሚያዝያ 8፣2016
በጄኔራል ዊንጌት ት/ቤት አካባቢ የሚገኘው ይስሐቅ ኦቲዝም ማዕከል የአዕምሮ እድገት ውሱንት ላለባቸውን ህፃናት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ተናገረ፡፡
https://tinyurl.com/ynhfsvsy
ወንድሙ ሀይሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ይስሐቅ ኦቲዝም ማዕከል የአዕምሮ እድገት ውሱንት ላለባቸውን ህፃናት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ተናገረ ሚያዝያ 8፣2016 በጄኔራል ዊንጌት ት/ቤት አካባቢ የሚገኘው ይስሐቅ ኦቲዝም ማዕከል የአዕምሮ እድገት ውሱንት ላለባቸውን ህፃናት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ተናገረ፡፡ ወንድሙ ሀይሉ ...
ሚያዝያ 8፣2016
ጅቡቲን እንደመሸጋገሪያነት በመጠቀም ወደ ተለያዩ ሀገራት ለመሄድ፤ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ መታሰቡ ተሰምቷል፡፡
በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎ ዋና ዳይሬክተር የተመራ የልዑክ ቡድን ለዚሁ ጉዳይ ጅቡቲ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
https://tinyurl.com/ye2y3x33
ንጋቱ ሙሉ ያሰናዳውን በያሬድ እንዳሻው
#ጅቡቲ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ወደ ተለያዩ ሀገራት ለመሄድ በጅቡቲ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ መታሰቡ ተሰምቷል ሚያዝያ 8፣2016 ጅቡቲን እንደመሸጋገሪያነት በመጠቀም ወደ ተለያዩ ሀገራት ለመሄድ፤ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ መታሰቡ ተሰምቷል፡፡ በኢሚግሬሽን እና ዜግነት...
ሚያዝያ 8፣2016
በኢትዮጵያ በማህበራዊ የትስስር ገፆች ላይ የሚተላለፍ የጥላቻ ንግግር እና የሀሰተኛ መረጃ መጠኑ ጨምሯል ተባለ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ይህንን ያለው፤ ዛሬ በማህበራዊ የትስስር ገጾች የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃ ሀገራዊ ሪፖርትን ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው።
ጥናቱ የተካሄደው 5 የማህበራዊ ገፆችን ትኩረት አድርጎ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ፌስቡክ፣ ዩቲዩብ፣ ኤክስ፣ ቴሌግራም እና ቲክቶክ ላይ ጥናቱ እንደተካሄደ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሲናገር ሰምተናል።
በሪፖርቱም የጥላቻ እና ሀሰተኛ መረጃ ስርጭቱ ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር ብሄር ተኮር እና የፖለቲካ ጉዳዮች ይበዙ እንደነበር የተናገው ባለስልጣኑ በ2016 ግማሽ አመት ከብሄር ጉዳዩች ይልቅ የፖለቲካ ሀሰተኛ መረጃ ስርጭቶች እንደጨመረ ጥናቱ ያሳያል ተብሏል።
በኤክስ ገፅ 66 በመቶ፣ በፌስቡክ 63 በመቶ፣ በቴሌግራም 59 በመቶው በፅሁፍ የተሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች ሲሆኑ በምስል እና በፅሁፍ የተላለፉት ደግሞ በኤክስ 12 በመቶ እና በቴሌግራም 18 በመቶ መሆኑ ተነግሯል።
በቪዲዮ ከተላለፉ ሀሰተኛ መረጃዎች መካከል ደግሞ በቲክቶክ https://tinyurl.com/32xf9a45
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 8፣2016 - በማህበራዊ የትስስር ገፆች ላይ የሚተላለፍ የጥላቻ ንግግር መጠኑ ጨምሯል ተባለ በኢትዮጵያ በማህበራዊ የትስስር ገፆች ላይ የሚተላለፍ የጥላቻ ንግግር እና የሀሰተኛ መረጃ መጠኑ ጨምሯል ተባለ። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ይህንን ያለው፤ ዛሬ በማህበራዊ...
ሚያዝያ 8፣2016
የፖሊስ መኮንኑ፣ መምህሩ፣ ዲፕሎማቱ እንዲሁም የመረጃ እና ደህንነት ባለሞያው የዶ/ር አስማማው ቀለሙ የቀብር ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ይፈፀማል፡፡
ዶ/ር አስማማው ቀለሙ ማን ነበሩ?
እሸቴ አሰፋ
https://tinyurl.com/mx5t93uu
#ዲፕሎማት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 8፣2016
በዩኔስኮ የተመዘገበው የሸዋል ኢድ በዓል ከዛሬ ጀምሮ በሀረሪ ክልል መከበር ይጀምራል፡፡
እንግዶችም ወደ ሀረር እየገቡ ነው ተብሏል፡፡
https://tinyurl.com/mtfhbedt
በረከት አካሉ
#ሀረር
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በዩኔስኮ የተመዘገበው የሸዋል ኢድ በዓል ከዛሬ ጀምሮ በሀረሪ ክልል መከበር ይጀምራል ሚያዝያ 8፣2016 በዩኔስኮ የተመዘገበው የሸዋል ኢድ በዓል ከዛሬ ጀምሮ በሀረሪ ክልል መከበር ይጀምራል፡፡ እንግዶችም ወደ ሀረር እየገቡ ነው ተብሏል፡፡ በረከት አካሉ #ሸዋ....
ሚያዝያ 8፣2016
በአማራ ክልል በአማካኝ አንድ መፅሐፍ ለ70 ተማሪዎች የደረሰበት አካባቢዎች መኖራቸዉን፤ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አረጋግጫለው አለ፡፡
የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የባህርዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት፤ ክልሉ የትምህርት ጥራትን በተመለከተ ያደረገውን የክትትል ሪፖርት ለሸገር ራድዮ ተናግሯል፡፡
በዚህም በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች የመፅሐፍ ጥምርታ በአማካኝ አንደ መፅሐፍ ለ60 ተማሪ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ደግሞ አንድ መፅሐፍ ለ70 ተማሪ ነው የሚሰጠው ያሉን የህዝብ እንባ ጠባቂ የባህር ዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጋሻነው ደሴ ናቸዉ፡፡
ለተማሪዎች የመማሪያ መጽሐፍት በሶፍት ኮፒ ቢሰጥም ተማሪዎች ማንበብያ ማለትም እንደ ስልክ ፣ ታብሌት እና ላፕቶፕ ሰለሌላቸው እየተቸገሩ ነው፤ ይህም በትምህርት ጥራት ላይ ችግር እያስከተለ ነው ተብሏል፡፡
ጽህፈት ቤቱ ሌላው ግኝቴ ነው ያለው፤ በባህርዳር ዙሪያ በ71 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ባረደኩት ክትትልም ከ71ዎቹ ትምህርት ቤቶች 50ዎቹ ምንም ዓይነት መጸዳጃ ቤት የሌላቸው ሲሆን https://tinyurl.com/327mzxp5
#ተማሪዎች #ባህርዳር
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 8፣2016 - በአማራ ክልል በአማካኝ አንድ መፅሐፍ ለ70 ተማሪዎች የደረሰበት አካባቢዎች መኖራቸዉን፤ እንባ ጠባቂ ተቋም አረጋግጫለው አለ በአማራ ክልል በአማካኝ አንድ መፅሐፍ ለ70 ተማሪዎች የደረሰበት አካባቢዎች መኖራቸዉን፤ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አረጋግጫለው አለ፡፡ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የባህርዳር ቅርንጫፍ ...
ሚያዝያ 7፣2016
የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ከእንግዲህ የተለያዩ ማህበራዊ ውይይቶችን ስትጠቀሙ አንዳች ክፍያ የማትጠየቁበትን አገልግሎት ጀምሮላቹሀል ተባለ።
ይህ የተባለው ዛሬ ኢትዮ ቴሌኮም ፅሁፍ ለመላላላክ ቪዲዮና ሌሎችንም ማህበራዊ ጉዳዮች የሚያበረታ አገልግሎት መጀመሩን በተናገረበት ጊዜ ነው ።
ስልካችሁ ውስጥ ሳንቲም ኖረም አልኖረም ክፍያ ሳትጠየቁ ከወዳጅ ቤተሰብ ጋር ወግ ለመሰለቅ የቀጥታ ውይቶችንም(online chat) ለማድረግ እንደሚቻል ዛሬ የተጀመረው አገልሎት ይፈቅዳል ተብሏል።
ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞቹ ማህበራዊ ውይቶችን እና ወጎችን ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ የሚገናኙበትን አገልግሎት በቴሌ ብር ሱፐር አፕ ምንም አይነት ተጨማሪ የኢንተርኔት ክፍያ ሳይጠይቅ ጀምሯል።
ደንበኞች መረጃዎችን መቀባበል የሚችሉበትና ማህበራዊ ወጎቻቸውን የሚያቀላጥፉበት አገልግሎት ለደንበኞች መቅረቡንም ሰምተናል።
አገልግሎቱም "ቴሌ ብር ኢንጌጅ" ተብሏል።
በዚህ አገልግሎት ደንበኞች ከቴሌብር አገልግሎት ባለፈ ስለ ቢዝነስ፣ ስለማህበራዊ ጉዳይና ሌሎችንም ወግ ማድረግ የሚችሉበት ነው ተብሏል።
በ ቴሌ ብር ኢንጌጅመንት ፅሁፍ ለመላላክ፣ ቪዲዮና የድምፅ ፉይሎችን ለመቀባበል እንዲሁም ሰነዶችን ለመጋራት የሚያስችል እንደ ማህበራዊ ትስስር ገፅ አይነት አመቺ አገልግሎት መሆኑን ኩባንያው አስረድቷል።
የኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ይህ አገልግሎት ኢትዮዽያ በራሷ ልጆች ያዘጋጀችው ፣ከቴሌ ብር እና አገልግሎቱ ባለፈ መረጃና አብሮነትን ፣ማህበራዊ ህይወትን የሚያበረታ ነው ብለዋል ።
የቴሌ ብር ኢንጌጅ ግለሰብም ሆኑ የቢዝነስ ደንበኞች የተናጠል ወይም የቡድን የቀጥታ ውይይቶችን
(online chat) ለማድረግ ያስችላል ተብሏል ።
የግብይት መረጃ ለመቀባበል በውይይት ወቅት ደንበኞች ከመተግበርያው ሳይወጡ ስልክ ሳይደውሉ እዛው ገንዘብ ለመጠየቅ ለመላክና ለመቀበል ሂሳብም ለመጋራት ያስችላል ተብሎለታል።
ይህ አገልግሎት መረጃን ከመለዋወጥ ባለፈ ማህበራዊ ህይወትን የሚያጠነክር መሆኑም ተሰምቷል።
ኢትዮ ቴሌኮም በዲጅታል አለም የትብብር ባህል እንዲዳብር ፣ክህሎትና ሌላውም ለሁሉ እንዲደርስ የዴቨሎፐሮች ማህበረሰብ እንዲፈጠሩ የሚያግዝ የዴቨሎፐር ፖርታል ማዘጋጀቱን ተናግሯል።
ኩባንያው የዲጅታል ስነ ምህዳሩን ለማስፋት ዴቨሎፐሮች ከቴሌ ብር ሱፐር አፕ ጋር ሲስተሞቻቸውን በማስተሳሰር ምርትና አገልግሎቶች ባጠረ ግዜ ተደራሽ ለመማድረግ የዴቨሎፐር ፖርታል ጀምሯል ተብሏል።
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
መቆያ - ቅስቀሳ የዘራው ጥላቻ እና ጥላቻ ያጋጋለው እልቂት! በእሸቴ አሰፋ ሚያዝያ 5፤2016.
https://youtu.be/lY9dLv2q-yM
ውድ የሸገር ቤተሰቦች፣ ሌሎች ማራኪ የመቆያ መሰናዶቻችን ይመልከቱ…👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/watch?v=Cq676-5oCak&list=PLep9COCl9DsZHLRzElVug3fSDuMJwYujJ
Mekoya - ቅስቀሳ የዘራው ጥላቻ እና ጥላቻ ያጋጋለው እልቂት! Rwandan Genocide በእሸቴ አሰፋ Eshete Assefa Mekoya - ቅስቀሳ የዘራው ጥላቻ እና ጥላቻ ያጋጋለው እልቂት! Rwandan Genocide በእሸቴ አሰፋ Eshete Assefa በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት የተፈፀመበትን 30ኛ ዓመት she...
ሚያዝያ 7፣2016
ኢትዮጵያ በውሀ ሀብቷ አጠቃቀም ዙሪያ ከነግብፅና ሱዳን ጋር የገባችበት ውዝግብ በሀገር ውስጥም በክልሎች መካከል ሊነሳ የሚችልበት እድል እንደሚኖር ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡
የውሃ አስተዳደር ስራን በተቀናጀ መንገድ መምራት ካልተቻለ በክልሎች መካከል ያመግባባት ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡
https://tinyurl.com/yaffjufk
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 7፣2016
በኦሮሚያ ክልል ባለው የሰላም እጦር ምክንያት 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ፡፡
ትምህርት ቤቶቹ፤ ከ131 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይማሩባቸው የነበሩ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡
https://tinyurl.com/2k7cpc6p
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በኦሮሚያ 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ ሚያዝያ 7፣2016 በኦሮሚያ ክልል ባለው የሰላም እጦር ምክንያት 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ፡፡ ትምህርት ቤቶቹ፤ ከ131 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይማሩባቸው የነበሩ መሆናቸውን ሰምተናል፡...
ሚያዝያ 7፣2016
ሀይማኖቶች፤ ለሰላም፣ ለሰብአዊ ክብርና ነፃነት መጠበቅ የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ፡፡
ሁለተኛው አለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
https://tinyurl.com/r3dxh25b
ያሬድ እንዳሻው
#ሀይማኖት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሀይማኖቶች፤ ለሰላም፣ ለሰብአዊ ክብርና ነፃነት መጠበቅ የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ ሚያዝያ 7፣2016 ሀይማኖቶች፤ ለሰላም፣ ለሰብአዊ ክብርና ነፃነት መጠበቅ የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ፡፡ ሁለተኛው አለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው.....
ሚያዝያ 7፣2016 - ዓለም አቀፍ ትንታኔ
ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት መክፈቷ ለአሜሪካ የፈሩት ይደርሳል ሆኖባታል፡፡
ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳየል እና የድሮን ዶፍ አዝንባባታለች፡፡
የአሜሪካ ጦርም እስራኤልን ከጥቃት ለመጠበቅ በአየር መከላከያው ከጎኗ ተሰልፋለች፡፡
https://youtu.be/t6NssY5CRpk
የኔነህ ከበደ
#አሜሪካ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
የተፈራው እየደረሰ ነው! - ዓለም አቀፍ ትንታኔ ሚያዝያ 7፣2016 ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት መክፈቷ ለአሜሪካ የፈሩት ይደርሳል ሆኖባታል፡፡ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳየል እና የድሮን ዶፍ አዝንባባታለች፡፡ የአሜሪካ ጦርም እስራኤል.....
ሚያዝያ 7፣2016
ደመናን ተጠቅሞ ዝናብ የማዝነብ ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ መሰራት ከጀመረ ሰነባብቷል፡፡
መላውን በሀገሪቱ ለማስፋፋት እና ችግር ፈቺ ለማድረግ የተለያዩ ተቋማት በጋራ እየሰሩ ነው ተብሏል፡፡
https://tinyurl.com/yjvckpm8
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሚያዝያ 7፣2016
በኢትዮጵያ የፍትህ ተቋማት መካከል ተግባብቶ መስራት ፈተና እየሆነ መምጣቱ ይነገራል፡፡
ከዚህም ውስጥ በፍርድ ቤቶች የተወሰኑ ጉዳዮች በፖሊስ ተፈፃሚ አለመደረጋቸው አንዱ ነው፡፡
ይህም በተለይ በፍ/ቤቶች አሰራር ላይ ጫና መፍጠሩን የክልል ፍ/ቤቶች ተናግረዋል፡፡
https://tinyurl.com/y5etuc9t
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በየፍትህ ተቋማት መካከል ተግባብቶ መስራት ፈተና እየሆነ መምጣቱ ይነገራል ሚያዝያ 7፣2016 በኢትዮጵያ የፍትህ ተቋማት መካከል ተግባብቶ መስራት ፈተና እየሆነ መምጣቱ ይነገራል፡፡ ከዚህም ውስጥ በፍርድ ቤቶች የተወሰኑ ጉዳዮች በፖሊስ ተፈፃሚ አለመደረጋቸው አን....
ሚያዝያ 7፣2016
ኢትዮጵያዊያን ሴት ባለፀጎች በአለም ገበያ በሚፈለገው ልክ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እንዲሁም በተገቢው መንገድ ጥራት ያለው ምርት እንዲያመርቱ ድጋፍ እየተደረገላቸው ነው ተብሏል፡፡
https://tinyurl.com/42vmfjrm
ፋሲካ ሙሉወርቅ
#ሴቶች #ድጋፍ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ኢትዮጵያዊያን ሴት ባለፀጎች በአለም ገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆኑና ጥራት ያለው ምርት እንዲያመርቱ ድጋፍ እየተደረገላቸው ነው ተብሏል ሚያዝያ 7፣2016 ኢትዮጵያዊያን ሴት ባለፀጎች በአለም ገበያ በሚፈለገው ልክ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እንዲሁም በተገቢው መንገድ ጥራት ያለው ምርት እንዲያመርቱ ድጋፍ እየተደረገላቸው ነው ተብ....
ሚያዝያ 7፣2016
በባህር ዳር አካባቢ ዘረፋ እና ቃጠሎ የደረሰባቸው የአበባ እርሻዎች ወደ ስራ አልገቡም ተብሏል፡፡
https://tinyurl.com/mr2786ux
ያሬድ እንዳሻው
#ቃጠሎ #ዝርፊያ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ዘረፋ እና ቃጠሎ የደረሰባቸው የአበባ እርሻዎች ወደ ስራ አልገቡም ተብሏል ሚያዝያ 7፣2016 በባህር ዳር አካባቢ ዘረፋ እና ቃጠሎ የደረሰባቸው የአበባ እርሻዎች ወደ ስራ አልገቡም ተብሏል፡፡ ያሬድ እንዳሻው #ቃጠሎ #ዝር...
ሸገር ካፌ፦ የትውስታ ፖለቲካ በወቅታዊት ኢትዮጵያ ተግባሩ ያሬድ እና ዮናስ አሽኔ ከመዓዛ ብሩ ጋር - ሚያዝያ 6፤2016
https://youtu.be/f5VrEPY8ia4
#ፖለቲካ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Sheger cafe - የትውስታ ፖለቲካ በወቅታዊት ኢትዮጵያ/ተግባሩ ያሬድ እና ዮናስ አሽኔ ከመዓዛ ብሩ ጋር …@ShegerFM1021Radio የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: t.ly/ShegerWebsite: t.ly/ShegerFM YouTube: t.ly/SHEGERTiktok: https://bit.ly/44Dd6Il Sheger FM 102.1 Radio is The F...
የጨዋታ እንግዳ፦ ለጥበብ ታማኝ ሆኖ የኖረው ሠዓሊ ጥበበ ተርፋ መታሰቢያ!
ከመዓዛ ብሩ ጋር ያደረጉት ጨዋታ ክፍል 2 - ሚያዝያ 5፣2016
https://youtu.be/CY_aq2Pj5zw
#ጥበብ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram:
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Yechewata Engida -“ለስዕል ነፍስ የሚሰጠው የእያንዳንዱ ሰው እውነታ ነው”Artist Tibebe Terffa With Meaza Birru Part 2 Yechewata Engida -“ለስዕል ነፍስ የሚሰጠው የእያንዳንዱ ሰው እውነታ ነው”Artist Tibebe Terffa With Meaza Birru P...
ትዝታ ዘ አራዳ - ባለቅኔው መንግስቱ ለማ ወደ ኪነ-ጥበብ ያመላከታቸውን የልጅነት ህይወት! በተፈሪ ዓለሙ - ሚያዝያ 5፣2016
https://youtu.be/nt4FrGZ1u-A
Sheger Tizita ze Arada - ባለቅኔው መንግስቱ ለማ ወደ ኪነ-ጥበብ ያመላከታቸውን የልጅነት ህይወት! Mengistu Lemma በተፈሪ ዓለሙ Sheger Tizita ze Arada - ባለቅኔው መንግስቱ ለማ ወደ ኪነ-ጥበብ ያመላከታቸውን የልጅነት ህይወት! Mengistu Lemma በተፈሪ ዓለሙ...
Click here to claim your Sponsored Listing.
Videos (show all)
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
Addis Ababa Bahirdar Road
Addis Ababa
Opening Hours
Monday | 08:00 - 00:00 |
Tuesday | 08:00 - 00:00 |
Wednesday | 08:00 - 00:00 |
Thursday | 08:00 - 00:00 |
Friday | 08:00 - 00:00 |
Saturday | 08:00 - 01:00 |
Sunday | 08:00 - 00:00 |
Piazza
Addis Ababa
The official page for the Afro FM Hypnotized show Listen live on www.afro105fm.com
Bole
Addis Ababa
Welcome To The Official Fan Page for The ViBE(The French Hr) Afro FM 105.3 - 10am - 11am Weekdays 11
Kazanchis, Bloom Tower Building, 4th Floor, Addis Abeba
Addis Ababa
This is the official page of AradaFm 95.1 Infotainment Radio station.
Addis Ababa
ሐበሻ ጣዕም ስለ ሁሉም የሚያወራ ስለ ሁሉም የሚያነሳሳ #የመዝናኛ ,#የመረጃ ,እና, #የቁምነገር ሬዲዮ ፕሮግራም ነው